ዜና
Sunday, 26 November 2017 00:00
አሜሪካ፤ የኢትዮጵያ መንግስት የፀረ-ሽብር ህጉን የሚጠቀምበት መንገድ በእጅጉ አሳስቦኛል አለች
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ መንግስት የፀረ ሽብር ህጉን የሚጠቀምበት መንገድ በእጅጉ እንደሚያሳስባቸው የገለፁት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሣደር፤ በሽብርተኝነትና የፖለቲካ አመለካከትን በማንፀባረቅ መካከል ልዩነት መበጀት አለበት ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ሥራ ከጀመሩ 6 ሣምንታት ያስቆጠሩት አምባሳደር ማይክል ሬነርን ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ከትላንት በስቲያ ባደረጉትቃል ምልልስ፣…
Read 5792 times
Published in
ዜና
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ የሰጠው ብይን በአቃቤ ህግ አቤቱታ የታገደባቸው የኦፌኮ ተ/ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፤ ጉዳዩን ለሚመለከተው የሰበር ሰሚ ችሎት በዋስትና እግዱ ላይ አስተያየትና ምላሻቸውን በፅሁፍ አቅርበዋል፡፡ ጥቅምት 20 ቀን 2010 ዓ.ም የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት…
Read 3427 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 November 2017 09:17
ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ግማሽ ሚሊዮን ደርሰዋል ባለፉት 10 ወራት ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን የጠቆመው የተባበሩት መንግስታት የእርዳታና ሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፤ በሀገሪቱ ከሚገኙት 9 መቶ ሺህ ያህል ስደተኞች ግማሽ ያህሉ ደቡብ ሱዳናውያን ናቸው ብሏል፡፡ በስደተኞች ጉዳይ ላይ ወቅታዊ…
Read 2852 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት ተጨማሪ 70ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት አለማቀፍ ጨረታ ማውጣቱ የተገለፀ ሲሆን ከጥቂት ቀናት በፊት 400 ሺህ ቶን ስንዴ በዓለማቀፍ ጨረታ መግዛቱ ይታወቃል፡፡ የአሁኑ ጨረታ የወጣው የስንዴ ግዥው በቂ ባለመሆኑ ነው ተብሏል፡፡የዓለም ባንክ የመረጃ ምንጮች እንደጠቆሙት፤ የዘንድሮ የስንዴ ግዥ ካለፈው…
Read 3323 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የ4 ወር የግብር አሠባሠብ አፈፃፀሙን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ለህግ ተገዢነት ባለመጎልበቱ ምክንያት ግብር በአግባቡ ለመሰብሠብ መቸገሩን አስታውቋል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሞገስ ባልቻ በመግለጫቸው እንደ ጠቀሱት መስሪያ ቤቱ በ2010 ዓ.ም በአጠቃላይ 230 ቢሊዮን ብር ለመሠብሠብ ያቀደ…
Read 2855 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 November 2017 09:14
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ አጠቃላይ ሀብቱ 21 ቢ. ብር መድረሱን ገለፀ
Written by Administrator
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አጠቃላይ የሃብት መጠኑ 21 ቢሊዮን ብር መድረሱን የገለፀ ሲሆን በተለያዩ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ለተሰማሩ ባለሀብቶች የሰጠው የብድር መጠንም 10.9 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ አስታውቋል፡፡ የባንኩ የባለአክሲዮኖች 18ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 9 ቀን 2010 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ባከናወነበት ወቅት…
Read 3235 times
Published in
ዜና