ዜና
ከአርብ የካቲት 9 ቀን 2010 ጀምሮ ለተጣለው የ6 ወራት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፣ ባለፈው ረቡዕ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ይፋ ተደርጓል። መመሪያው አዋጁን ለማስፈፀም የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ስለሚወስዳቸው እርምጃዎችም ይገልጻል፡፡ ኮማንድ ፖስቱ በሀገሪቱ 8 ቀጠናዎች መደራጀቱ የተጠቆመ ሲሆን ቀጠናዎቹም የየራሳቸውን የአፈፃፀም መመሪያ…
Read 1600 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ የተፈጠረው አለመረጋጋትና የሠላም እጦት እንዳሳሰበው የጠቆመው የአፍሪካ ህብረት፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያንና መንግስት ለሠላምና መረጋጋት ቅድሚያ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበር ሙሣ መሃመት ፋኪ ከትናንት በስቲያ ለመገናኛ ብዙሃን ባሠራጩት መግለጫ፤ ሁሉም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ተዋንያን ሠላምና መረጋጋትን ከሚነሣ ድርጊት መታቀብ አለባቸው…
Read 1456 times
Published in
ዜና
“የወጣው መስፈርት አንድን ግለሰብ ታሳቢ ያደረገ ነው” “በ4 ወር እንኳን አንድ ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ ያሉም ቢተባበሩ ሥራው አያልቅም” የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሦስት ሳይቶች የሚገኙ 40/60 ቤቶችን የአሉሙኒየም በርና…
Read 2137 times
Published in
ዜና
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከትላንት ጀምሮ ታውጇል ላለፉት ስድስት ዓመታት አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ከሥልጣን መውረድ ብቻውን የተለየ ለውጥ አያመጣም የሚሉት አስተያየት ሰጪዎች፤ የኅብረተሰቡን የለውጥ ፍላጐት የሚያስተናግድ፣ አጠቃላይ ማሻሻያና ለውጥ መደረግ አለበት ይላሉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን የመልቀቅ ውሣኔ…
Read 8408 times
Published in
ዜና
አቶ በቀለ ገርባ በአዳማ ስቴዲየም ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው የኛ ጥያቄ፣ እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ይፈጠር ነው - ጋዜጠኛ እስክንድር የተፈታነው ጥቂቶች ነን፤ የበለጡት እስር ቤት ነው ያሉት - ጋዜጠኛ ውብሸት ሰሞኑን ከእስር የተፈቱ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እንዲሁም የሀይማኖት መሪዎች፣ የነሱ መፈታት ብቻውን…
Read 5540 times
Published in
ዜና
“ከ26ሺ በላይ የፖለቲካ እስረኞች በኦሮሚያ አሉ” የኦፌኮ አብይ አጀንዳዎች • የምርጫ ሥርዓት • የምርጫ ቦርድ አደረጃጀት • በኦሮሚያ ጽ/ቤቶች መክፈት • የፖለቲካ እስረኞች አፈታት ከእስር በተፈቱት ዶ/ር መረራ ጉዲና ሊቀመንበርነትና በተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ በቀለ ገርባ የሚመራው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ…
Read 7393 times
Published in
ዜና