ዜና

Rate this item
(4 votes)
ከአርብ የካቲት 9 ቀን 2010 ጀምሮ ለተጣለው የ6 ወራት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፣ ባለፈው ረቡዕ ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ይፋ ተደርጓል። መመሪያው አዋጁን ለማስፈፀም የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ስለሚወስዳቸው እርምጃዎችም ይገልጻል፡፡ ኮማንድ ፖስቱ በሀገሪቱ 8 ቀጠናዎች መደራጀቱ የተጠቆመ ሲሆን ቀጠናዎቹም የየራሳቸውን የአፈፃፀም መመሪያ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የተፈጠረው አለመረጋጋትና የሠላም እጦት እንዳሳሰበው የጠቆመው የአፍሪካ ህብረት፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያንና መንግስት ለሠላምና መረጋጋት ቅድሚያ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበር ሙሣ መሃመት ፋኪ ከትናንት በስቲያ ለመገናኛ ብዙሃን ባሠራጩት መግለጫ፤ ሁሉም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ተዋንያን ሠላምና መረጋጋትን ከሚነሣ ድርጊት መታቀብ አለባቸው…
Rate this item
(1 Vote)
 “የወጣው መስፈርት አንድን ግለሰብ ታሳቢ ያደረገ ነው” “በ4 ወር እንኳን አንድ ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ ያሉም ቢተባበሩ ሥራው አያልቅም” የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሦስት ሳይቶች የሚገኙ 40/60 ቤቶችን የአሉሙኒየም በርና…
Rate this item
(21 votes)
 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከትላንት ጀምሮ ታውጇል ላለፉት ስድስት ዓመታት አገሪቱን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ከሥልጣን መውረድ ብቻውን የተለየ ለውጥ አያመጣም የሚሉት አስተያየት ሰጪዎች፤ የኅብረተሰቡን የለውጥ ፍላጐት የሚያስተናግድ፣ አጠቃላይ ማሻሻያና ለውጥ መደረግ አለበት ይላሉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሥልጣን የመልቀቅ ውሣኔ…
Rate this item
(7 votes)
 አቶ በቀለ ገርባ በአዳማ ስቴዲየም ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው የኛ ጥያቄ፣ እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ይፈጠር ነው - ጋዜጠኛ እስክንድር የተፈታነው ጥቂቶች ነን፤ የበለጡት እስር ቤት ነው ያሉት - ጋዜጠኛ ውብሸት ሰሞኑን ከእስር የተፈቱ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እንዲሁም የሀይማኖት መሪዎች፣ የነሱ መፈታት ብቻውን…
Rate this item
(3 votes)
“ከ26ሺ በላይ የፖለቲካ እስረኞች በኦሮሚያ አሉ” የኦፌኮ አብይ አጀንዳዎች • የምርጫ ሥርዓት • የምርጫ ቦርድ አደረጃጀት • በኦሮሚያ ጽ/ቤቶች መክፈት • የፖለቲካ እስረኞች አፈታት ከእስር በተፈቱት ዶ/ር መረራ ጉዲና ሊቀመንበርነትና በተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ በቀለ ገርባ የሚመራው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ…