ዜና
“አረና” የአልጀርሱ ስምምነት እንዲሠረዝ የሚጠይቅ ሠላማዊ ሰልፍ ዛሬ በመቐሌ ያካሂዳል አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት (አረና) የአልጀርሡ ስምምነት ተሰርዞ አዲስ ድርድር እንዲካሄድ የሚጠይቅ ሠላማዊ ሠልፍ ዛሬ በመቐሌ ከተማ ሮማናት አደባባይ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጎይቶም ፀጋዬ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤…
Read 8968 times
Published in
ዜና
ላለፉት 26 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኢምባሲ በቁም እስር ላይ የቆዩት ሁለት ከፍተኛ የደርግ ባለስልጣናት ምህረት ተደርጎላቸው ከቤተሠቦቻቸው ጋር ሊቀላቀሉ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡የ82 አመቱ አዛውንት ሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህ እና የ74 አመቱ ሌተና ጄነራል አዲስ ተድላ በህዳር…
Read 12498 times
Published in
ዜና
“መግለጫው እርስበርሱ የሚጣረስና ግራ የተጋባ ነው” - አረና የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ በኢትዮ - ኤርትራ የድንበር ግጭትና በኢኮኖሚ የማሻሻያ እርምጃ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፣ ስብሰባ የተቀመጠው የህውሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፤ ኢህአዴግ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ የጠየቀ ሲሆን የግንባሩንም መግለጫ አብጠልጥሏል፡፡ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ…
Read 10347 times
Published in
ዜና
ረ/ፕ ነብዩ ባዬ ለብሔራዊ ቴአትር አቶ ተስፋዬ ሽመልስ ለብሔራዊ ባህል ማዕከል ተሹመዋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትርና የኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል አዳዲስ ዳይሬክተሮችን አገኘ፡፡ በዚሁ መሰረት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል ዲን በመሆን ለረጅም ጊዜ ሲያገለግሉ የነበሩት ረዳት ፕ/ር ነብዩ…
Read 7128 times
Published in
ዜና
የሃረሪ ክልላዊ መንግስትን ላለፉት 15 አመታት በፕሬዚዳንትነት የመሩት አቶ ሙራድ አብዱላዲ፤ የስልጣን መልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ፡፡አቶ ሙራድ አብዱላዲ ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ የሃረሪ ክልልን በፕሬዚዳንትነት መምራታቸው የሚታወቅ ሲሆን ከስልጣን የሚለቁበት ምክንያት ግን አልታወቀም፡፡ ምንጮች በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ ከክልሉ የህዝብ ተወካዮች ጋር ባካሄዱት…
Read 4166 times
Published in
ዜና
በወልቂጤና በሃዋሳ አገርሽተው የሰነበቱ ግጭቶች ከሃሙስ ጀምሮ መረጋጋታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ መንግስት በበኩሉ፤ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ጠቁሞ፤ የግጭቶቹን መንስኤዎችና ጉዳት አጣርቶ እርምጃ እንደሚወስድ ገልጿል፡፡በሁለቱ ከተሞች በተከሠተው ግጭት፣ በሰዎች ላይ አካላዊ ጉዳት የደረሰ ሲሆን የንብረት ውድመት ማስከተሉንም የደቡብ…
Read 3616 times
Published in
ዜና