ዜና
እነዚህ አ/ አበባ ውስጥ የሚገኘው አዲሱ የሲኤምሲ - መሪ የ40/60 ኮንዶሚኒየም ሳይት ማራኪ ህንጻዎች ናቸው፡፡ ህንጻዎቹ ከሩቅ ላያቸው ማራኪ ገጽታን ቢላበሱም፣ ዙሪያቸው ግን ለከፋ የጤና ችግር በሚያጋልጥ ቆሻሻ የታጠረ ነው፡፡ያማሩ የመኖሪያ ቤቶችን መገንባቱ በጎ ሆኖ፣ ነዋሪዎችን ነጋ ጠባ በአስቀያሚ ጠረን…
Read 6866 times
Published in
ዜና
“ወሳኙ ህዝብ ነው፤ ከመንግስት የሚጠበቀው ዲሞክራሲውን ማስፋት ነው” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በአሥመራ በተደረገ ድርድር ወደ ሃገር ቤት ተመልሶ ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ለማድረግ የወሰነው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፤ ኦሮሚያን የመገንጠል የፖለቲካ ፖሊሲውን እንዳልቀየረ ያስታወቀ ሲሆን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የኮሚኒኬሽን ኃላፊ…
Read 19500 times
Published in
ዜና
“የግድያ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶኛል” ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በተቃዋሚ ፖለቲከኛነት የሚታወቁት አቶ ልደቱ አያሌው፤ “የግድያ ዛቻ ተሰንዝሮብኛል” በማለት ራሳቸውን ከማንኛውም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ማግለላቸውን ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ “እኔ በድርጅት መታገል እንጂ በግል መታገል ለሃገሪቱ ፖለቲካ ያን ያህል ጠቃሚ ነው ብዬ አላምንም”…
Read 10581 times
Published in
ዜና
በቅርቡ ወደ ሃገር ውስጥ የተመለሡትን የፖለቲካ ድርጅቶች ጨምሮ ከ65 በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሣተፉበት ሁሉን አቀፍ የብሄራዊ መግባባትና እርቀ ሠላም ጉባኤ የፊታችን ሐሙስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ ስለ ብሄራዊ መግባባትና…
Read 7834 times
Published in
ዜና
የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39 በአስቸኳይ እንዲሰረዝ መኢአድ ጠየቀ በሶማሌ ክልል ለበርካታ ዜጎች ህይወት መጥፋት ምክንያት በሆነው የሰሞኑ ግጭት የተሳተፉ የመንግስት ባለሥልጣናት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ሰማያዊ ፓርቲ የጠየቀ ሲሆን መኢአድ በበኩሉ፤ በሃገሪቱ ለሚፈጠሩ መሠል ግጭቶች ምክንያት ነው ያለው የህገ መንግስቱ አንቀፅ…
Read 7278 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 August 2018 10:25
“ፍሊንትስቶን ሆምስ” ከ29 ሚ. ብር በላይ የፈጀ የልህቀት ት/ቤት አስገነባ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሪል እስቴት ግንባታ ላይ የተሠማራው “ፍሊንትስቶን ሆምስ”፣ በአማራ ክልል ደሴ ከተማ ከ29 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የልህቀት የአዳሪ ት/ቤት ለክልሉ ትምህርት ቢሮ አስረከበ፡፡ የልህቀት ት/ቤቱ በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያመጡ 100 ተማሪዎችን በ2011…
Read 5184 times
Published in
ዜና