ዜና
በሚሊኒየም አዳራሽ ልዩ የሙዚቃ ፕሮግራም ተዘጋጅቶለታል ዛሬ ከጠዋቱ 1፡30 ላይ አዲስ አበባ የሚገባው አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ፤ ከቦሌ አየር ማረፊያ ጀምሮ ደማቅ አቀባበል የሚደረግለት ሲሆን የፊታችን ሰኞ ወደ ባህር ዳር እንደሚያመራና በዚያም ልዩ አቀባበል እንደሚጠብቀው ታውቋል። ለታማኝ አቀባበል የተቋቋመው ኮሚቴ፣…
Read 10735 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:14
100 ሺ ብር መደለያ የቀረበላቸው ፖሊሶች ህገወጦችን በቁጥጥር ስር አዋሉ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከጥቁር ገበያ ጋር በተያያዘ የታሸጉ ሱቆችን በመክፈት የውጪ አገር ገንዘቦችን ለማውጣት በማሰብ 100 ሺ ብር ለፖሊሶች መደለያ ያቀረቡት ግለሰብና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በከተማዋ የውጪ አገር ገንዘቦች በህገ ወጥ መንገድ ከሚመነዘርባቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው ጋንዲ ሆስፒታል አካባቢ ከሚገኙት የንግድ ሱቆች…
Read 14843 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:13
በጣሊያን ኤምባሲ የሚገኙት የደርግ ባለስልጣናት ምህረት እንዲደረግላቸው አምነስቲ ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ላለፉት 27 ዓመታት በጣሊያን ኤምባሲ በግዞት ላይ የሚገኙት ሁለቱ የደርግ ባለስልጣናት ምህረት ተደርጎላቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲቀላቀሉ ለኢትዮጵያ መንግስት አቤቱታ ቀረበ፡፡ በደርግ የመጨረሻዎቹ ዘመን የኢትዮጵያ ጦር ኢታማዦር ሹም የነበሩትና አሁን የ74 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሌተና ጀነራል አዲስ ተድላ እና የውጭ…
Read 9751 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:12
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሥራ አሥኪያጅ እና ምክትላቸው ከኃላፊነት ተነሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅ እና ምክትላቸው ከኃላፊነታቸው ተነሱ፡፡ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅነት ከ8 ዓመት በላይ ያገለገሉት አቶ ሰብስቤ ከበደ እና ምክትላቸው አቶ መብርሃቶም ኪሮስ ከኃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያት በግልፅ አለመታወቁን የጠቆሙት የድርጅቱ ሰራተኞች፤ በስራ አስኪያጁ ላይ ከሰራተኞች ሰፊ ቅሬታ…
Read 12581 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:10
በእነ አቶ በረከት ጉዳይ የመጨረሻው ፖለቲካዊ ውሳኔ ከብአዴን በጠቅላላ ጉባኤ ይጠበቃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከሰሞኑ በጥረት ኮርፖሬት ላይ የአሰራር ብልሽት ፈጥረዋል፤ ብአዴንን አዳክመዋል በሚል ተገምግመው በብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በታገዱት በአቶ በረከት ስምኦን እና በአቶ ታደሰ ካሳ ጉዳይ ላይ የመጨረሻውን ፖለቲካዊ ውሳኔ የሚሰጠው መስከረም ወር የሚካሄደው የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ነው ተብሏል፡፡ ሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች በማዕከላዊ…
Read 11474 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:09
የኤርትራ መንግሥት የተሰደዱ ዜጎቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳለህ ከጀርመን ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ከሃገራቸው የተሰደዱ ኤርትራውያን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በፖለቲካዊ ምክንያትና በሌሎች ምክንያቶች ከሃገራቸው ተሰደው በመላው ዓለም ተበታትነው የሚገኙ ኤርትራውያን፤ ያለፈውን ነገር ረስተው ወደ ሃገራቸው በመመለስ፣ ህዝባቸውን…
Read 3800 times
Published in
ዜና