ዜና
በመላ አገሪቱ የሚነሱ የህዝብ ጥያቄዎች አፋጣኝና ተገቢ ምላሽ እንዲሰጣቸው ሰባት የፖለቲካ ድርጅቶች ያሳሰቡ ሲሆን በቃላት ጦርነት ውስጥ የገቡት የህወኃትና የአዴፓ ጉዳይ በፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ቀርቦ እንዲታይ ጠይቀዋል፡፡ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ)፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት…
Read 7350 times
Published in
ዜና
ከዚህ ቀደም የነበሩ አሠራሮችን የሻሩ በርካታ አዳዲስ መስፈርቶች አካቶ የተዘጋጀው አዲሱ የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ረቂቅ ህግ ላይ ፓርቲዎች መግባባት አልቻሉም፡፡ በረቂቅ ህጉ ውይይት ላይ በስብሰባ መግባባት ላይ አለመደረሱን ተከትሎ ሁሉም ፓርቲዎች በአዲሱ ህግ ላይ ያላቸውን አስተያየትና እንዲሻሻሉ የሚፈልጋቸውን ጉዳዮች በጽሑፍ…
Read 1525 times
Published in
ዜና
“አፋጣኝ ምላሽ የማይሰጠን ከሆነ ሠላማዊ ሠልፍ እንወጣለን” ከ5 ወራት በፊት በኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ የደረሳቸው ዜጐች መንግስት ቤቱን በአፋጣኝ እንዲያስረክባቸው የጠየቁ ሲሆን ጥያቄያቸው ምላሽ የማያገኝ ከሆነ መብታቸውን ለማስከበር ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚወጡ ገለፁ፡፡ “ከ15 ዓመታት በላይ በተስፋ ተጠባብቀንና ከልጆቻችን…
Read 1421 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 July 2019 12:07
የቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ የመታሰቢያ ስያሜዎች እንዲመለሱ ለጠ/ሚኒስትሩ ጥያቄ ቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት በአዲስ አበባ ሐውልት እንዲያቆምላቸው ተጠይቋል ለቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ የመታሰቢያ ሃውልት በአዲስ አበባ እንዲቆም፣ በስማቸው ተሰይመው የነበሩ የተለያዩ ተቋማት ስያሜም ወደነበሩበት እንዲመለሱ በስማቸው የተቋቋመው የመታሰቢያ ማህበር ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ላቀረበው ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ማህበሩ በዛሬው…
Read 1314 times
Published in
ዜና
‹‹ሰኞ የሚተከለው 2 መቶ ሚሊዮን ችግኝ የዓለም ክብረ ወሰን ይሆናል ተብሏል›› ከነገ ወዲያ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ 2መቶ ሚሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ የተገለፀ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በክረምቱለሚተከሉ 4 ቢሊዮን ችግኞች 11 ቢሊዮን ብር በጀት መመደቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሰኞ በመላው ኢትዮጵያ የሚተከለው…
Read 2477 times
Published in
ዜና
“ትግላችን ሠላማዊ ነው፤ ወጣቱ ምንም አይነት ሃይል ከመጠቀም መቆጠብ አለበት” ሲአን የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በስጋትና ጭንቀት ተወጥረዋል ከሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ርዕሰ መዲና የሆነችው ሃዋሣ እና የዞኑ ከተሞች በውጥረት ሁከትና ግርግር የሰነበቱ ሲሆን፤ ወጣቶች…
Read 10257 times
Published in
ዜና