ዜና
Saturday, 24 August 2019 13:28
ናሽናል አቪየሽን ኮሌጅ በተለያየ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የናሽናል አየር መንገድ እህት ኩባንያ የሆነው ናሽናል አቪየሽን ኮሌጅ፣ በተለያየ የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ፣ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አዳራሽ በልዩ ስነ ሥርዓት ያስመርቃል፡፡የኮሌጁ ሀላፊዎች ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ረፋድ ላይ በኢሲኤ አዳራሽ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኮሌጁ ከአለም…
Read 712 times
Published in
ዜና
ከምርጫው በፊት በአገር አንድነት ላይ የጋራ መግባባት ያስፈልጋል ብለዋል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለ2012 ምርጫ በቂ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን በመግለጽ፣ ከምርጫው በፊት የአገር አንድነትና የመተማመን መንፈስ፣ የህግና የሰላም ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር ጠይቀዋል፡፡የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፤ ምርጫው በአዲሱ አመት ጊዜውን ጠብቆ…
Read 8014 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 August 2019 13:05
ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ 3 ኢትዮጵያውያን ሴቶች የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተባሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በመንግስት አመራርነትና በንግድ ሥራ ዘርፍ ከአመቱ 100 ተፅዕኖ ፈጣሪ አፍሪካውያን እንስቶች ዝርዝር ውስጥ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ሶስት ኢትዮጵያውያን ሴቶች ተካትተዋል፡፡ በየአመቱ አፍሪካውያን የመንግስት አመራርና የንግድ ባለሙያ ሴቶችን የተጽዕኖ አድማስ እያጠና መቶዎቹን መርጦ ይፋ የሚያደርገው ‹‹አቫንስ ሚዲያ››፤ ከኢትዮጵያ በመንግስት አመራር…
Read 7742 times
Published in
ዜና
የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፣ በድጋሚ ከሁሉም ክልሎች በተውጣጣ ገለልተኛ አካል ተጣርቶ ይፋ እንዲደረግና ስህተት በፈፀሙ አካላት ላይ የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የታላቋ ትግራይ ብሄራዊ ኮንግረስ (ባይቶና) ፓርቲ የጠየቀ ሲሆን የክልሉ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ፤ በውጤቱ ላይ ያለውን ቅሬታ አቅርቧል፡፡ የኦሮሚያ…
Read 8411 times
Published in
ዜና
በመጪው ጳጉሜ 2 እና 3 በአዲስ አበባ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲቫል ላይ የአምስት አገራት መሪዎች ይገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሚና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር እንደሚገኙበት ተገልጿል፡፡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ኮሚቴ አባላት ባለፈው ረቡዕና ሀሙስ በሩዋንዳ ጉብኝት ባደረጉበት…
Read 6938 times
Published in
ዜና
- 250 ሺ የስራ እድል በአዲስ አበባ ለመፍጠር ዓመት አይፈጅም - ከንቲባው - የኢኮኖሚ እድገት፣ ለሚሊዮኖች የስራ እድል በመፍጠርና ኑሮ በማሻሻል ይለካል ብለዋል - ጠ/ሚ ዐቢይ በአዲሱ ዓመት፣ የዜጐችን ኑሮ የሚያሻሻልና ለ3 ሚሊዮን ወጣቶች በቂ የስራ እድል የሚፈጥር፣ አስተማማኝ የኢኮኖሚ…
Read 7699 times
Published in
ዜና