ዜና
ፓርላማው በመጀመርያ ስብሰባው ጥያቄያቸውን እንዲመልስ ይፈልጋሉ በምርጫና በፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ላይ በተደጋጋሚ ተቃውሞ በማሰማት እንዲሻሻል ብንማጸንም ምላሽ ማግኘት አልቻልንም ያሉ 70 የፖለቲካ ድርጅቶች፤ ለሁለት ቀናት የረሃብ አድማ እንደሚያደርጉ የገለጹ ሲሆን የተቃውሞ ድምጽ ፊርማ እንደሚያሰባስቡም ጠቁመዋል፡፡ በተደጋጋሚ አዋጁ ላይ ያለንን ተቃውሞ…
Read 949 times
Published in
ዜና
የመስቀል በዓል በዐደባባይ ከሚከበሩ የኢትዮጵያውያን በዓላት መካከል አንዱ ነው፡ ቀደምት አባቶቻችንና እናቶቻችን ይህንን ታላቅ በዓል በአደባባይ እንድናከብረው ሥርዓት ሲሠሩ ያለ ምክንያት አልነበረም፡፡ ከበዓሉ ጋር የተያያዙ ሦስት ታላላቅ ሐሳቦችን ሁላችንም እንድንመራባቸው ፈልገው ሳይሆን አይቀርም፡፡ እውነትን ቀብሮ መኖር እንደማይቻል፤ ታሪክ የሚለወጠው በቆራጥነትና…
Read 7887 times
Published in
ዜና
በ2011 ዓ.ም በወጣውና በርካታ ውግዘትና ተቃውሞ በገጠመው የፀረ ሽብር ሕግ ክሶች እንዳይመሰረቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጠየቀ፡፡የፀረ ሽብር ሕጉን መልሶ የመጠቀም አካሄድ እየታየ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ ከሰኔ 15ቱ የባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አካላት…
Read 6509 times
Published in
ዜና
Tuesday, 01 October 2019 10:08
በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ አለማቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ የግብፁ ፕሬዚዳንት ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
• ‹‹በአባይ ወንዝ ዙሪያ ከትብብር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም›› - ፕ/ር ሳህለ ወርቅ ዘውዴ • ‹‹ግድቡ በቀጣይ አመት በከፊል ሃይል ማመንጨት ይጀምራል›› የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አልሲሲ በተባበሩት መንግሥታት ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር አለማቀፉ ማህበረሰብ በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ ጣልቃ ገብቶ…
Read 6695 times
Published in
ዜና
Tuesday, 01 October 2019 10:02
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አብዛኞቹ ጥያቄዎች በወር ውስጥ ምላሽ ያገኛሉ ተባለ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ጥያቄዎች ለማስመለስ የተመሠረተው የተለያዩ ማህበራት ኮሚቴ በ10 ቀናት ውስጥ ከስድስት ክልሎችና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ጋር ያደረገው ውይይት መልካም ምላሽ የተገኘበት መሆኑን ጠቁሞ፤ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አብዛኞቹ የቤተክርስቲያኒቱ ጥያቄዎች ምላሽ ያገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው…
Read 6978 times
Published in
ዜና
ለሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሣኔ የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆኑ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ለህዝበ ውሣኔው በቂ ዝግጅት እንዲደረግ ያሳሰበ ሲሆን ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ የምርጫ ምልክትን ይፋ አድርጓል፡፡ከሰሞኑ የሲዳማ የክልልነት ጥያቄና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከደቡብ ክልልና ከሲዳማ ዞን…
Read 6529 times
Published in
ዜና