ዜና

Rate this item
(0 votes)
ፓርላማው በመጀመርያ ስብሰባው ጥያቄያቸውን እንዲመልስ ይፈልጋሉ በምርጫና በፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ላይ በተደጋጋሚ ተቃውሞ በማሰማት እንዲሻሻል ብንማጸንም ምላሽ ማግኘት አልቻልንም ያሉ 70 የፖለቲካ ድርጅቶች፤ ለሁለት ቀናት የረሃብ አድማ እንደሚያደርጉ የገለጹ ሲሆን የተቃውሞ ድምጽ ፊርማ እንደሚያሰባስቡም ጠቁመዋል፡፡ በተደጋጋሚ አዋጁ ላይ ያለንን ተቃውሞ…
Rate this item
(9 votes)
የመስቀል በዓል በዐደባባይ ከሚከበሩ የኢትዮጵያውያን በዓላት መካከል አንዱ ነው፡ ቀደምት አባቶቻችንና እናቶቻችን ይህንን ታላቅ በዓል በአደባባይ እንድናከብረው ሥርዓት ሲሠሩ ያለ ምክንያት አልነበረም፡፡ ከበዓሉ ጋር የተያያዙ ሦስት ታላላቅ ሐሳቦችን ሁላችንም እንድንመራባቸው ፈልገው ሳይሆን አይቀርም፡፡ እውነትን ቀብሮ መኖር እንደማይቻል፤ ታሪክ የሚለወጠው በቆራጥነትና…
Rate this item
(6 votes)
በ2011 ዓ.ም በወጣውና በርካታ ውግዘትና ተቃውሞ በገጠመው የፀረ ሽብር ሕግ ክሶች እንዳይመሰረቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጠየቀ፡፡የፀረ ሽብር ሕጉን መልሶ የመጠቀም አካሄድ እየታየ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ ከሰኔ 15ቱ የባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አካላት…
Rate this item
(4 votes)
• ‹‹በአባይ ወንዝ ዙሪያ ከትብብር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም›› - ፕ/ር ሳህለ ወርቅ ዘውዴ • ‹‹ግድቡ በቀጣይ አመት በከፊል ሃይል ማመንጨት ይጀምራል›› የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አልሲሲ በተባበሩት መንግሥታት ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር አለማቀፉ ማህበረሰብ በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ ጣልቃ ገብቶ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ጥያቄዎች ለማስመለስ የተመሠረተው የተለያዩ ማህበራት ኮሚቴ በ10 ቀናት ውስጥ ከስድስት ክልሎችና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ጋር ያደረገው ውይይት መልካም ምላሽ የተገኘበት መሆኑን ጠቁሞ፤ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አብዛኞቹ የቤተክርስቲያኒቱ ጥያቄዎች ምላሽ ያገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው…
Rate this item
(1 Vote)
ለሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሣኔ የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆኑ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ለህዝበ ውሣኔው በቂ ዝግጅት እንዲደረግ ያሳሰበ ሲሆን ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ የምርጫ ምልክትን ይፋ አድርጓል፡፡ከሰሞኑ የሲዳማ የክልልነት ጥያቄና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከደቡብ ክልልና ከሲዳማ ዞን…