ዜና

Rate this item
(0 votes)
አለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች፤ አለም በ2019 እንዴት ከረመች በሚለው አጠቃላይ ሪፖርቱ፤ በኢትዮጵያ ግጭቶችና መፈናቀሎች ተበራክተው መክረማቸውን አስታውቋል፡፡ድርጅቱ ከትናንት በስቲያ ባወጣው አመታዊ ሪፖርቱ፤ በአፍሪካ ሀገራት በአመዛኙ ተቃውሞ፣ ግጭት፣ መፈናቀል እንዲሁም ህዝብ ከመሪዎች ጋር ያለመግባባት ሁኔታ ሠፍኖ ነው…
Rate this item
(0 votes)
ከሰኔ 15 የባለስልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የተመሰረተባቸው እነ 10 አለቃ መሣፍንት ጥጋቡና ክርስቲያን ታደለ፤ ከእንግዲህ ጉዳያቸውን የሚከታተሉት በችሎት ቀርበው ሳይሆን ባሉበት ማረሚያ ቤት ሆነው በፕላዝማ እንዲሆን ፍ/ቤቱ ወሰነ፡፡ ባለፈው ታህሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም በነበራቸው ቀጠሮ ወቅት በፍ/ቤቱ ግቢ…
Rate this item
(0 votes)
የጌዲኦ ዞን አስተዳደር ከጌድኦ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት እንዲሁም ከኤቪ ማስታወቂያና ኢቨንት ጋር በትብብር ‹‹ደራሮ ለሰላማችን አንድነታችንና ለብልጽግናችን›› በሚል መሪ ቃል የዛሬ ሳምንት ጥር 16 ቀን 2012 ዓ.ም በዲላ ከተማ እንደሚከበር የዞኑ አስተዳደር ገለፀ፡፡ የአስተዳደሩ ተወካዮች ማክሰኞ ጥር 5 ቀን…
Rate this item
(16 votes)
በምዕራብ ኦሮሚያ በታጣቂ ቡድኖችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ አንድ የረድኤት ሰራተኛ መገደሉን፤ ሁለቱ መቁሰላቸውንና ስድስት ያህሉ መታሰራቸውን የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ትናንት አስታውቋል፡፡ በምዕራብና ደቡብ ኦሮሚያ ባልታወቁ ታጣቂ ቡድኖችና በመከላከያ ሀይል መካከል ከባድ ጦርትና ግጭት እየተካሄደ…
Rate this item
(4 votes)
የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ከነገ በስቲያ ሰኞ በባህር ዳር ፍ/ቤት ለእነ አቶ በረከት ስምኦን የመከላከያ ምስክር ሆነው እንደሚቀርቡ ይጠበቃል፡፡ ከጥረት ኮርፖሬት ጋር በተያያዘ በሙስና የተከሰሱት የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ…
Rate this item
(2 votes)
 ከሰሞኑ መስራች ጉባኤውን በመቀሌ ከተማ ያደረገው ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ (ሳወት)፤ ትግሌ የትግራይን ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው ብሏል፡፡ ለትግራይ ጥቅም በሚያደርገው ትግል ውስጥም በዋናነት ሕገ መንግሥቱ እንዲሻሻል እንደሚታገል አስታውቋል፡፡ሶሻል ዴሞክራሲን ርዕዮተ ዓለሙ ያደረገው ፓርቲው፤ የትግራይ መንግሥት ምን መምሰል አለበት? የትግራይ ኢኮኖሚያዊ፣…