ዜና
አለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች፤ አለም በ2019 እንዴት ከረመች በሚለው አጠቃላይ ሪፖርቱ፤ በኢትዮጵያ ግጭቶችና መፈናቀሎች ተበራክተው መክረማቸውን አስታውቋል፡፡ድርጅቱ ከትናንት በስቲያ ባወጣው አመታዊ ሪፖርቱ፤ በአፍሪካ ሀገራት በአመዛኙ ተቃውሞ፣ ግጭት፣ መፈናቀል እንዲሁም ህዝብ ከመሪዎች ጋር ያለመግባባት ሁኔታ ሠፍኖ ነው…
Read 959 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 January 2020 12:39
ከሰኔ 15 የባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት ጉዳያቸው በፕላዝማ እንዲታይ ተወሰነ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከሰኔ 15 የባለስልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የተመሰረተባቸው እነ 10 አለቃ መሣፍንት ጥጋቡና ክርስቲያን ታደለ፤ ከእንግዲህ ጉዳያቸውን የሚከታተሉት በችሎት ቀርበው ሳይሆን ባሉበት ማረሚያ ቤት ሆነው በፕላዝማ እንዲሆን ፍ/ቤቱ ወሰነ፡፡ ባለፈው ታህሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም በነበራቸው ቀጠሮ ወቅት በፍ/ቤቱ ግቢ…
Read 1021 times
Published in
ዜና
የጌዲኦ ዞን አስተዳደር ከጌድኦ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት እንዲሁም ከኤቪ ማስታወቂያና ኢቨንት ጋር በትብብር ‹‹ደራሮ ለሰላማችን አንድነታችንና ለብልጽግናችን›› በሚል መሪ ቃል የዛሬ ሳምንት ጥር 16 ቀን 2012 ዓ.ም በዲላ ከተማ እንደሚከበር የዞኑ አስተዳደር ገለፀ፡፡ የአስተዳደሩ ተወካዮች ማክሰኞ ጥር 5 ቀን…
Read 1168 times
Published in
ዜና
በምዕራብ ኦሮሚያ በታጣቂ ቡድኖችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ አንድ የረድኤት ሰራተኛ መገደሉን፤ ሁለቱ መቁሰላቸውንና ስድስት ያህሉ መታሰራቸውን የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ትናንት አስታውቋል፡፡ በምዕራብና ደቡብ ኦሮሚያ ባልታወቁ ታጣቂ ቡድኖችና በመከላከያ ሀይል መካከል ከባድ ጦርትና ግጭት እየተካሄደ…
Read 12258 times
Published in
ዜና
Sunday, 12 January 2020 00:00
የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ምክትላቸው ለአቶ በረከት ስምኦን ምስክር ሆነው ፍ/ቤት ይቀርባሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ከነገ በስቲያ ሰኞ በባህር ዳር ፍ/ቤት ለእነ አቶ በረከት ስምኦን የመከላከያ ምስክር ሆነው እንደሚቀርቡ ይጠበቃል፡፡ ከጥረት ኮርፖሬት ጋር በተያያዘ በሙስና የተከሰሱት የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ…
Read 11942 times
Published in
ዜና
ከሰሞኑ መስራች ጉባኤውን በመቀሌ ከተማ ያደረገው ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ (ሳወት)፤ ትግሌ የትግራይን ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው ብሏል፡፡ ለትግራይ ጥቅም በሚያደርገው ትግል ውስጥም በዋናነት ሕገ መንግሥቱ እንዲሻሻል እንደሚታገል አስታውቋል፡፡ሶሻል ዴሞክራሲን ርዕዮተ ዓለሙ ያደረገው ፓርቲው፤ የትግራይ መንግሥት ምን መምሰል አለበት? የትግራይ ኢኮኖሚያዊ፣…
Read 10492 times
Published in
ዜና