ዜና
Saturday, 14 March 2020 11:11
ጥቃት የተፈፀመባቸውን አብያተ ክርስቲያናትና ምዕመናን ለመደገፍ የገቢ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይካሄዳል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ጥቃት የተፈፀመባቸውን አብያተ ክርስቲያናትና ምዕመናን ለማቋቋምና ለመደገፍ የሚያስችል መርሃ ግብር ማህበራቱ በጃንሜዳ አዘጋጁ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማህረ ቅዱሳን፣ ጴጥሮሳውያን የቤተ ክርስቲያን ክብርና መብት አስጠባቂ ህብረት፣ ወልዳ ዳንዲ አቦቲ በጋራ ባዘጋጁት ሕዝባዊ…
Read 756 times
Published in
ዜና
- ኢትዮጵያና ሱዳን የአረብ ሊግን ውሣኔ ተቃውመዋል በህዳሴው ግድብ ጉዳይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በ5 ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተደራድረው መግባባት እንደሚጠበቅባቸው የተገለፀ ሲሆን ችግሩን ለመፍታት ከድርድር ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግስት አስታውቋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2015 በተፈረመው የመርሆ መግለጫ ስምምነት መሠረት፤ ከሰሞኑ…
Read 15281 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ የሶማሊያውን የዚያድ ባሬ ወረራ የመከተችበትና ድል የተቀዳጀችበት 42ኛ ዓመት የካራማራ ድል ከ28 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ በአደባባይ ተከብሯል፡፡ ከ42 ዓመት በፊት በ1967 የሶሻሊስቷ ሶማሊያ መሪ ጀነራል ዚያድ ባሬ ታላቋን ሶማሊያ የመመስረት ህልምን እውን ለማድረግ “የታላቋ ሱማሌ ግዛት…
Read 13486 times
Published in
ዜና
የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በቅርቡ የተመሠረተው ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ በትላንትናው ዕለት ቅንጅት መፍጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ሁለቱ የፖለቲካ ድርጅቶች በቀጣዩ ምርጫ “ባልደራስ መኢአድ” በሚለው የቅንጅታቸው መጠሪያ በጋራ ማኒፌስቶና የምርጫ ምልክት እንደሚወዳደሩ ተነግሯል፡፡ቅንጅቱ የህብረ ብሔራዊነት አደረጃጀት እንዳለው የጠቆሙት…
Read 11280 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 March 2020 12:27
ኢዜማና ኦፌኮን ጨምሮ 6 የፖለቲካ ድርጅቶች ላቀረቡት አቤቱታ ምርጫ ቦርድ የመንግስት ኃላፊዎችን ምላሽ ተቀበለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ኢዜማና ኦፌኮን ጨምሮ ከስድስት የፖለቲካ ድርጅቶች ለቀረቡ አቤቱታዎች የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማብራሪያና ምላሽ እንዲሰጡ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያሳሰበ ሲሆን፤ በዚህ መሰረት ምላሾቹን ትናንትና ከትናንት በስቲያ ሲቀበል ውሏል፡፡ ለቦርዱ አቤቱታ ያቀረቡት ድርጅቶች፡- የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ)፣ የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)…
Read 11792 times
Published in
ዜና
ባልደራስ፣ አብን፣ ኦነግ፣ ኦፌኮ ይገኙበታል ትብብር፣ ባልደራስ፣ አብን እና ኦፌኮን ጨምሮ 13 የፖለቲካ ድርጅቶች በቀጣዩ ምርጫ ተጣምረው ለመወዳደር የሚያስችላቸውን ምክክር እያደረጉ መሆኑ ታውቋል፡፡ በሶስት የፖለቲካ ድርጅቶች ማለትም ህብር ኢትዮጵያ፣ ኢዴፓ፣ ኢሃን የተመሠረተውን “ትብብር”ን እንዲሁም ባልደራስ፣ አብን፣ ኦፌኮ እና ኦነግን ጨምሮ…
Read 13466 times
Published in
ዜና