ዜና

Rate this item
(2 votes)
በኢትዮጵያ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ስጋት በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ እንቅስቃሴ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያስከትል የገለፁ የፖለቲካ ድርጅቶች፤ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ጋር መክሮ ውሣኔ ሊያሳልፍበት ይገባል ብለዋል፡፡ በኮሮና ቫይረስ ስጋትና በቀጣዩ ምርጫ እጣ ፈንታ ጉዳይ አዲስ አድማስ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ድርጅቶች፤ የቫይረሱ ስጋት…
Rate this item
(1 Vote)
መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እሁድ መጋቢት 6 ቀን 2012 ባካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርና ግብር ከ102 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅት ከ2ሺህ በላይ አረጋውያን የአዕምሮ ህሙማን አቅመ ደካሞች፣ በማዕከሉ ሰብስቦ ድጋፍ እያደረገ የሚገኘው መቄዶንያ በቀጣይ በሶስት አመት…
Rate this item
(2 votes)
እ.ኤ.አ ጥር 24 1924 ዓ.ም በአውስትራሊያ ከሲዲኒ ወጣ ባለች መንደር ተወለዱ፡፡ በተወለዱበት መንደር ተማሩ፣ ዩኒቨርሲቲ ገብተውም በሕክምና ሳይንስ ተመረቁ፡፡በ1946 እ.ኤ.አ ከዩኒቨርሲቲ በሕክምና እንደተመረቁም በትውልድ አገራቸው አውስትራሊያ በሕክምና እስከ 1958 እ.ኤ.አ አገልግለዋል - ዶ/ር ካትሪን ግምሊን፡፡ እ.ኤ.አ በ1958 የኢትዮጵያ መንግሥት አዋላጅ…
Rate this item
(1 Vote)
የተጠረጠሩበት ጉዳይ በግልጽ ሳይታወቅ ታስረው የሚገኙት የኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ (ONN) ጋዜጠኞች በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁ አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒጄ ጠየቀ፡፡ የኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ ምክትል ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ደሱ ዱላ፣ የጣቢያው ሪፖርተር ዋቆ እና ሲጓጓዙበት የነበረ ተሽከርካሪ ሹፌር የሆነው እስማኤል መጋቢት 3…
Rate this item
(1 Vote)
የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እስረኞችም እንዲለቀቁ መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሰላሳ የአለማችን አገራት የሚያደርጋቸውን በረራዎች ማቋረጡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል፡፡ አያይዘውም ከየትኛውም አገራት ወደኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ ውስጥ የመቆየት…
Rate this item
(15 votes)
- ጃፓናዊው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ወደ አገር ውስጥ ከገባ 10 ቀናት ሆነውታል - ከግለሰቡ ጋር ግንኙነት የነበራቸው 25 ግለሰቦች በለይቶ ማቆያ ውስጥ ገብተዋል ከቡርኪናፋሶ ወደ አዲስ አበባ ባመራው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ አገራችን የገባው…