ዜና

Rate this item
(4 votes)
 የኮሮና ቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ከተረጋገጠ በኋላ ባሉት የ1 ወር ከሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 11ሺህ 8 መቶ ኢትዮጵያዊያን ከስደት መመለሳቸውን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) አስታወቀ፡፡ አይኦኤም ስደተኞች እና የኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ጥረትን አስመልክቶ ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ፤ ከመጋቢት 23 ቀን 2012…
Rate this item
(2 votes)
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የእስካሁን አፈፃፀም የገመገመ ሪፖርት ያወጣው የህዝብ እንባ ጠባቂ፤ ተቋም፣ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት አሁንም ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የጠየቀ ሲሆን፤ በአዋጁ አፈፃፀም ላይ ግን ሰብአዊ መብቶች እየተጣሱ በመሆኑ እርማት ያስፈልገዋል ብሏል፡፡ ተቋሙ ከህብረተሰቡ የመጡለትን ጥቆማዎች መነሻ በማድረግ በሁሉም ክልሎች…
Rate this item
(1 Vote)
በኮሮና ምክንያት ትምህርት አቋርጠው ቤት የዋሉ ከ5 መቶ በላይ ህፃናትን ከታቀደላቸው ያለ እድሜ ጋብቻ እንደታደጋቸው የአማራ ክልል የሴቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ሮይተርስ የክልሉን የሴቶች ህፃናት እና ወጣቶች ቢሮ ኃላፊ አነጋግሮ በሠራው ዘገባ በኮሮና ምክንያት ት/ቤቶች መዘጋታቸውን ተከትሎ፣…
Rate this item
(2 votes)
በኮሮና ምክንያት የምርጫ ሂደት መቋረጥና ለሌላ ጊዜ መተላለፍ ህገ መንግስታዊና ፖለቲካዊ ቀውስ አስከትሏል ያለው መድረክ፤ ሀገሪቱ የገጠማትን ቀውስ የገመገመበትንና የመውጫ መፍትሔ ያለውን የአስቸኳይ ድርድር መካሄድን ያመላከተበትን ሰነድ ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ በዚህ ባለ 17 ገጽ የግምገማና የመፍትሔ ሃሳብ…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት መጋቢት ወር ላይ ከተከሰተው የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን አደጋ ጋር በተያያዘ ለደረሰበት ኪሳራ እና አደጋው በመልካም ስምና ዝናው ላይ ላደረሰበት ጉዳት ካሳ እንዲከፈለው ለአውሮፕላኑ አምራች ኩባንያ ጥያቄ ማቅረቡን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡የአየር መንገዱ የቦይንግ ምርቶች የሆኑት 737…
Rate this item
(0 votes)
ብሔራዊ ባንክ የ3 ቢሊየን ብር ብድር ፈቅዷል በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል አገልግሎት መስጠት ያቋረጡት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ሆቴሎች በየወሩ 35 ሚሊየን ዶላር ገቢ እያጡ መሆናቸው ተገለፀ፡፡ ይህንኑ በሆቴሎቹ ላይ የደረሰውን ኪሳራ አስመልክቶ ብሔራዊ ባንክ በ5…