ዜና
አስራት ሚዲያ ቴሌቪዥን፣ ከሰሞኑ ከተፈፀመው የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በጠቅላይ አቃቤ ሕግ ስሙ በአጥፊነት መነሳቱን ጠቁሞ ሃሰተኛ ውንጀላ እንደተፈጸመበት አስታወቀ፡፡አስራት ሚዲያ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ፣ ጠቅላይ አቃቤ ሕግና ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሰጧቸው መግለጫዎች…
Read 2833 times
Published in
ዜና
• ቫይረሱ በአየር ላይ ለሰዓታት ይቆያል፤ ከ8-9 ሜ. የመጓዝ አቅም አለው • ህብረተሰቡ ጠበቅ ያለ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሠሰቢያ ተሰጥቷል። ኮሮና ቫይረስ አየር ወለድ በሽታ ነው መባሉ ከፍተኛ ድንጋጤን የፈጠረ ሲሆን ቫይረሱ በአየር ላይ ለሰዓታት ሊቆይ እንደሚችልና ይህም ከዚህ ቀደም በሽታውን…
Read 1974 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 July 2020 00:00
“የሰሞኑን ግርግር የፈፀሙና ያስፈፀሙ ሁሉ ለህግ ይቀርባሉ” - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የፌደራል ፖሊስ በድርጊቱ ላይ መጠነ ሠፊ ምርመራ ጀምሯል በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ላይ ግድያ ፈጽመዋል ተበለው የተጠረጠሩ 2 ሰዎች ተይዘዋል የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ድንገተኛ ግድያ ተከትሎ፣ የተፈጠረው ሰሞነኛ ግርግር ለረዥም ጊዜ ታቅዶበት የተፈፀመ መሆኑን የገለፁት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ይህን ድርጊት…
Read 3197 times
Published in
ዜና
“ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ተዋደው በጋራ እየለሙ የሚኖሩበት ክልል ይሆናል የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት 10ኛው በህገ መንግስቱ ያልሠፈረ የፌዴሬሸኑ አባል ሆኖ ዛሬ የሚመሠረት ሲሆን የክልሉ ም/ቤት ይዋቀራል፣ ርዕሰ መስተዳድርም ይመረጣል፡፡ 119 ወንበሮች ያሉት የክልሉ ም/ቤት በይፋ የሚመሠረት ሲሆን የዚህ ምክር ቤት…
Read 3606 times
Published in
ዜና
- ሰሞኑን በተፈጠረው ሁከትና ግርግር ከ100 በላይ ሰዎች ሞተዋል - “በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት እርቅና ድርድር አይኖርም” - አቶ ሽመልስ አብዲሣ የታዋቂውና ተወዳጁ የኦሮሚኛ የትግል ሙዚቃዎች አቀንቃኝ አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሣ ህልፈትን ተከትሎ፤ በኦሮሚያና በአዲስ አበባ በተፈጠሩ ሁከትና ግርግሮች ከ100 በላይ…
Read 3129 times
Published in
ዜና
እስካሁን ድረስ 6ሺ አንድ መቶ ስልሳ ሰዎችን አጥቅቶ፣ 103 ያህሉን ለሞት የዳረገው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ተፅዕኖ የከፋ ደረጃ ላይ ከደረሰ 50 ሚሊዮን ሰዎች በጽኑ ችግር ውስጥ ሊወድቁ እንደሚችሉ የኢትዮጵያ ስራ ፈጠራ ኮሚሽን የሰራው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ጥናቱ እንደጠቆመው፤ ቫይረሱ ለስድስት…
Read 1855 times
Published in
ዜና