ዜና

Rate this item
(8 votes)
የውሃ ሙሌቱ አሜሪካን አስቆጥቷል የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር ውሃ ሙሌት መጠናቀቁን መንግስት ማስታወቁን ተከትሎ፣ ኢትዮጵያውያን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ደስታቸውን እየገለፁ ነው፡፡ በሌላ በኩል፤ የአሜሪካ መንግስት ግድቡ ከስምምነት ውጪ እየተሞላ ነው በሚል ለኢትዮጵያ የሚያደርጋቸውን ድጋፎች ለማቆም ማሠቡን አስታውቋል። ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ…
Rate this item
(2 votes)
በማህበራዊ ሚዲያ የጥላቻ መልዕክቶችን የሚያሰራጩ ግለሰቦችንና መገናኛ ብዙሃንን እየተከታተለ የሚያጋልጥና ማህበራዊ ገፆች የሚያዘጋ ኔትዎርክ ተመሠረተ፡፡ በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የመሠረቱት ይህ የፀረ - ጥላቻ መልዕክቶች ቁጥጥርና ክትትል ኔትዎርክ፤ በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በማህበራዊ ሚዲያ የሚያሰራጩትን የዘረኝነትና የጥላቻ መልዕክቶች እየተከታተለ ለህግ…
Rate this item
(4 votes)
ሁከት በማስነሳትና በገንዘብ በመደገፍ ተጠርጥረዋል የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መስራችና አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌው፤ ሁከትና ረብሻ በማስነሳት ተጠርጥረው በኦሮሚያ ፖሊስ መታሰራቸው ታውቋል፡፡ ትናንት ረፋድ 4 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ በፌደራል ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ ልደቱ፤ ወዲያው መኖሪያ…
Rate this item
(2 votes)
ድርጅቶቹ ገቢ ለማግኘት በንግድና ኢንቨስትመንት መሰማራት ይችላሉ በአሁኑ ወቅት 2618 አዲስና ነባር የበጐ አድራጐትና ማህበራት ድርጅቶችን መመዝገቡን ያስታወቀው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ፤ አብዛኞቹ ድርጅቶች በዲሞክራሲና ሰብአዊ መብት ላይ የሚሰሩ ናቸው ብሏል፡፡ በኤጀንሲው የመረጃ ቋት ውስጥ አስቀድሞ 3512 ድርጅቶች ተመዝግበው እንደሚገኙ…
Rate this item
(3 votes)
በቀጣዮቹ ወራት የእንቁላልና የዶሮ ዋጋ ሊያሻቅብ ይችላል ተብሏል የኮሮና ወረርሽኝ ባስከተለው ቀውስ ሳቢያ የዶሮ እርባታ ስራ ባለፉት 6 ወራት ብቻ ከ123 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደርሶበታል ተብሏል::የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎችና አቅራቢዎች ማህበር ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ዘርፉ ወረርሽኙ ባስከተለባቸው ቀውስ…
Rate this item
(1 Vote)
 ባለፉት ሁለት ዓመታት ኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች ለ36 ቀናት ያህል ኢንተርኔት በማቋረጧ ሳቢያ ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማጣቷን የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የመረጃ ቴክኖሎጂ ፖሊሲ ትብብር የተሰኘው ተቋም አመለከተ፡፡ ተቋሙ ባወጣው የጥናት ውጤት፤ ኢትዮጵያ ለ36 ቀናት ያህል ኢንተርኔትን በማቋረጧና…