ዜና
የአዲስ አበባን ገጽታ ይለውጣል የተባለው የሸገር ማስዋብ ፕሮጀክት በሀገሪቱ ለሚከናወኑ ቀጣይ ልማቶች አነቃቂ መሆናቸውን ፖለቲከኞች ገለፁ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አነሳሽነትና ልዩ ክትትል እየተከናወኑ በሚገኙ የሸገር ማስዋብ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ለአዲስ አድማስ አስተያየታቸውን የሰጡት ፖለቲከኞቹ፤ ለአዲስ አበባ አዲስና የተዋበ ገጽታ የሚያላብሱ በመሆናቸው ሊደገፉ…
Read 7926 times
Published in
ዜና
ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ገዥው ፓርቲን ጨምሮ በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚሳተፉበት የብሔራዊ መግባባት ውይይት ዛሬ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ አዳራሽ እንደሚጀመር ታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቅርቡ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች በጽ/ቤታቸው ጠርተው ስብሰባ ባደረጉበት ወቅት በቀጣይ በብሔራዊ መግባባት ላይ ውይይት እንደሚደረግ መጠቆማቸው…
Read 950 times
Published in
ዜና
Monday, 24 August 2020 17:09
በወህኒ ቤቶች የእስረኞችን ቁጥር በመቀነስ የኮሮና ስጋትን መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የአቶ ጀዋር መሃመድ አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ ነው ተባለ በእስር ቤቶች የእስረኞች ቁጥር በመቀነስ የኮሮና ስርጭት ስጋትን መከላከል እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አመለከተ፡፡ ብዙ እስረኞች በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ተጨናንቀው እንደሚኖሩ ለአዲስ አድማስ የጠቆሙት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር…
Read 7569 times
Published in
ዜና
ለቀጣይ ምርጫ ከወዲሁ ውይይት መጀመር አለበት ብሏል የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ለሁሉም የሀገሪቱ የፖለቲካ ሃይሎች በትብብር አብሮ የመስራት ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ለቀጣይ ምርጫ ዝግጅትም ከወዲሁ ውይይት ሊጀመር ይገባል ብሏል፡፡ ፓርቲው ከተመሠረተ ጀምሮ እስካሁን የተጓዘበትን ሂደትና የወደፊት አቅጣጫ ያመላከተበትንና ራሱን…
Read 4060 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በጐርፍ ምክንያት ከ130ሺህ በላይ ዜጐች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው የተገለፀ ሲሆን በሰው፣ በእንስሳትና በሰብል ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሪፖርት ጠቁሟል፡፡ የጐርፍ አደጋው በዋናነት የተከሰተው በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በሶማሌና ጋምቤላ ክልሎች…
Read 883 times
Published in
ዜና
Thursday, 20 August 2020 10:38
በሻሸመኔ በጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
Written by Administrator
በሻሸመኔ ከተማ የውስጥ ለውስጥ የጸጥታ ስራን በማከወን ላይ በነበሩ ጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ። ዛሬ ከጠዋቱ አንድ ሰአት ተኩል አካባቢ በሻሸመኔ ከተማ 01 ወይም አዋሾ ቀበሌ አካባቢ የጸጥታ ሀይሎች አካባቢያዊ ቅኝት ሲያደርጉ…
Read 8314 times
Published in
ዜና