ዜና
ሱዳን በወረራ ከያዘችው የኢትዮጵያ ግዛት ለቃ እንድትወጣ መንግስት ጥንቃቄ የተሞላበት ዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲከተል የጠየቀው ኢህአፓ፤ ድንበሩም በቋሚነት የሚካለልበት መንገድ በአፋጣኝ እንዲመቻች ጥሪ አቅርቧል፡፡“የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል” በሚል ርዕሥ የሱዳንን ወረራ አስመልክቶ፣ የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ) ባወጣው የአቋም መግለጫ፤ መንግስት…
Read 20097 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 February 2021 11:39
ታማኝ ለትግራይና መተከል በ2 ቀን ውስጥ ከ5 ሚ.ብር በላይ ድጋፍ አሰባስቧል
Written by Administrator
“ተቃዋሚዎቹን በትግራይ ጉዳይ ማን ፈቃጅና ከልካይ አደረጋቸው?!”“የትግራይ ህዝብ ህውኃት በፈጠረው ችግር መከራ ላይ መውደቅ የለበትም”መንግስት በአገሪቱ የተከሰተውን ችግር ለመቅረፍ ህግ የማስከበር ስራ በሚሰራበት ወቅት በተለይም በትግራይና በመተከል በርካታ ዜጎች ለማህበራዊ ቀውስና ለችግር ተጋልጠዋል። የአስቸኳይ ጊዜ ምግብና ቁሳቁስ የሚያስፈልጋቸውም በርካቶች ናቸው።…
Read 14554 times
Published in
ዜና
“ንፀኃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት አልተፈፀመም” - መንግሥት በትግራይ በተካሄደው ጦርነት 83 ሰላማዊ ዜጎች መገደላቸውን ሂውማን ራይትስ ዎች ሪፖርት አድርጓል፡፡አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይት ዎች መንግስት በትግራይ ያካሄደውን ህግ የማስከበር ዘመቻ አስመልክቶ አከናውኘዋለሁ ባለው ምርመራ 83 ንጹሃን በመንግስት ሃይሎች በተተኮሰ…
Read 13450 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 February 2021 11:16
በትግራይ በሴቶችና ህፃናት ላይ ኢ-ሰብአዊ ተግባር መፈጸሙን ኢሰመኮ አስታወቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሁለት ወር ውስጥ 108 ሴቶች ፆታዊ ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል በትግራይ ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከሆስፒታሎች በተገኘ መረጃ መሰረት፣ 108 ሴቶች የአስገድዶ መድፈር ወንጀል እንደተፈጸመባቸው ያስታወቀው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በክልሉ የመሰረተ ልማት፣ የማህበራዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶች በአፋጣኝ የመመለሱ ተግባር ልዩ ትኩረት ያስፈልገዋል…
Read 13202 times
Published in
ዜና
የወረዳው አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ “ሁኔታው ከአቅሜ በላይ ሆኗል” ብሏልየነዳጅ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጀርባ የሚኖሩ ነዋሪዎች አካባቢያችን ላይ በተከፈቱ በርካታ የምሽት ጭፈራ ቤቶች ምክንያት መኖር አልቻልንም ሲሉ አማረሩ። በደርግ ዘመን ከተለያዩ የመንግስት መ/ቤቶች የተውጣጡ 25 ማህበራት…
Read 2162 times
Published in
ዜና
በ6 ወራት ብቻ በነዳጅ ዋጋ ላይ ከ4 ብር በላይ ጭማሪ ተደርጓል የንግድ ሚኒስቴር በመላው ኢትዮጵያ በነዳጅ ምርቶች ላይ ባደረገው የዋጋ ማስተካከያ፤ የአንድ ሊትር ቤንዚን ዋጋ ከ23 ብር ከ67 ሳንቲም ወደ 25 ብር ከ82 ሳንቲም ከፍ ማለቱ ታውቋል። ጭማሪው የኑሮ ውድነቱን…
Read 1940 times
Published in
ዜና