የግጥም ጥግ
አበባ አዙሬ አዙሬዘመን በዘመን ቀይሬትላንትን በዛሬ አስሬነገን ሰርቼ ተሻግሬየአበባ እድሜዬን አብስዬይኸው አብቅቼው ለፍሬፍላቴን በስክነት ሽሬለሰው ከሰው በሰው ውዬእኔኑ ከኔው ፈጥሬ!የእድሜ እንቁጣጣሽቅጥልጥል ችቦ አበራለሁ ዛሬ!ዘመን ተቀየረ እላለሁእኔ ራሴ ተቀይሬ!ይህ ነው የለውጥ ነውጤ፣ የለሆሳሴ ዝማሬደሞ ለላመት ልፈትል፣ የልደቴን ነጭ ሸማነፍሴ እንዳታድር ከርማበውሃ…
Read 2598 times
Published in
የግጥም ጥግ
የዕንቁጣጣሽ አበባ! -ነ.መ.አንዳንድ ህፃን ዕድሏ፣ ያስታውቃል ከብቅሏአበቅቴዋ አይስትም ውሉን ለእንቁጣጣሽ ልትወለድ፣ ተፅፏል ቃሉ ቀድሞውን!በአበባ ወር የመጣች፣ የዕንቁጣጣሽ አበባትስቃለች ታለቅሳለች - ፣ የዕድሏን ያህል ለዕማማ! የዕድሏን ያህል ለአባባ!!እንኳን መጣሽ አንች አበባ፣ እንኳን መጣሽ አንች ወለባ!የጎመንም፣ የገንፎሽም፤ ምንቸቱ አንቺው ቤት ይግባ!!(ለኪዳኔና ለጤና…
Read 3149 times
Published in
የግጥም ጥግ
(ስለ ግጥም)- ግጥም በደስታ ተጀምሮ በጥበብይቋጫል፡፡ሮበርት ፍሮስት- ማንኛውም ጤነኛ ሰው ያለ ምግብለሁለት ቀ ናት ሊ ቆይ ይ ችላል፡፡ ያ ለግጥም ግን አይሞከርም፡፡ቻርለስ ባውድሌይር- ለእኔም ለራሴ የማይገቡኝ ጥቂትግጥሞችን ፅፌአለሁ፡፡ካርል ሳንድበርግ- ሙዚቃን መተርጎም እንደማይቻልሁሉ፣ ግጥምንም መተርጎምአይቻልም፡፡ቮልቴር- ለእኔ ግጥም ዓላማ ሆኖ አያውቅም፤ፍቅር እንጂ፡፡ኤድጋር…
Read 5954 times
Published in
የግጥም ጥግ
የስኬትንቁልፍ አላውቀውም፤ የውድቀት ቁልፍ ግን ሁሉን ሰው ለማስደሰት መሞከር ነው፡፡ ቢል ኮዝቢህይወት ተፅዕኖ የመፍጠር ጉዳይ እንጂ ገቢ የመፍጠር ጉዳይ አይደለም፡፡ ኬቪን ክሩስሁሉም ሰው ዓለምን ስለመለወጥ ያስባል፤ማንም ግን ራሱን ለመለወጥ አያስብም፡፡ ሊዮ ቶልስቶይ ሁላችንም እናልማለን፡፡ ደግነቱ ደግሞ ህልሞች እውን ይሆናሉ፡፡ ኬቲ…
Read 2553 times
Published in
የግጥም ጥግ
አረማሞተደባልቆ በቃይሲናር አረማምሲዘራ ካልዘሩምርጥ ዘር አክሞገለባ ነው ትርፉቀን ቆጥሮ ለከርሞ፡፡ሙግትያኮረፈ ሌሊት…መንጋቱን የረሳውስጤ እያደመጠ…የነፍሴን ጠባሳእርምጃ ውልክፍክፍ…ጉዞውም የአንካሳየጨለማ ሙግት…የንጋት ወቀሳ፡፡ጀንበሩ ወልደዮሐንስ(ከኒዮርክ ቡፋሎ)* * *“አንተ” - ማለት!...“አንተ” ማለት፡-ብዙ ነህ!ብዙ - ብዙ! … የብዙ - ብዙ!“አንተ” ማለት ….አገር ነህ፣አገር ከነጉዝጓዙ፡፡…ያገር ጉዝጓዙ…አቤትና አቤት … አቤት!…
Read 2259 times
Published in
የግጥም ጥግ
ስለታሪክ)- ሰው የህይወት ታሪኩን ለሌላ ሰው የተናገረ ዕለትነው ታሪክ የተወለደው፡፡አልፍሬድ ዲ ቪጅኒ- ጀግና ፈፅሞ የታሪኩ ኮከብ አይደለም፡፡ማሪሊም ማንሶን- ዩኒቨርስ የተሰራው ከአቶሞች ሳይሆን ከታሪኮችነው፡፡ሙርየል ፋክይሰር- ያልተነገረ ታሪክን በውስጥህ እንደመሸከም ያለስቃይ የለም፡፡ማያ አንጄሉ- ሁሉም የየራሱ የህይወት ታሪክ ጀግና ነው፡፡ጆን ባርዝ- የሰው ልጅ…
Read 2114 times
Published in
የግጥም ጥግ