ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ከአዘጋጁ፡-አንጋፋው ሃያሲ አብደላ እዝራ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየን እንደዘበት አንድ ዓመት ሞላው፡፡ በዚህ አንድ ዓመት በእርግጥም ጥበብ ብዙ እንደጎደለባት በትክክል ተረድተናል - ተገንዝበናል፡፡ ይሄን ጊዜ የስንቱን ደራሲያንና ገጣሚያን የፈጠራ ሥራዎች ያስነብበን፣ ያስቃኘን ያስተነትነን እንደነበር ስናስብ ሀዘናችን ይበረታል፤ ቁጭታችም እንደዛው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
 (ጥላሁን ግዛውን ማለቴ ነው!) ከቅርብ ግዜ ወዲህ ሳይቸግረኝ እራሤን ከጥላሁን ግዛው ጋር ማነፃፀር ጀምሬአለሁ፤ ለምን? ብዬ እራሴን ስጠይቅም፡- ከኑሮ ውጣ ውረድ ተራ ባተሌነት የዘለለ አንዳች ፋይዳ ያለውና ለታሪክ የሚቀር ተግባር አለመፈፀሜ፣ እድሜዬ እየገፋ ሲሔድ በቀቢፀ ተስፋ ተሞልተው የነበሩ ጀብደኛ ምኞቶቼ…
Rate this item
(2 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…አንድ የምናውቀው ሰው እቤቱ የዘመድ እንግዶች ድንገት ይመጡበታል። እንዳጋጣሚ ሆኖ ከተገናኙ ረጅም ጊዜ ነበር። ቀድመው ሳይደውሉ ወይም በሌላ መንገድ እንዲያውቅ ሳያደርጉት አንድ እሁድ ቀን ‘ከች’ ይላሉ፡፡ እሱ ደግሞ ኑሮ ትንሽ ጠመም ብሎበት ከሚስቱ ጋር ጀርባ አዙረው መተኛት ከጀመሩ ሰነባብተዋል፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
ከአዲስ አበባ በስተምስራቅ 515 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐረር ከተማ ቀበሌ 10 እና 16 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ሁለት የተለያዩ የመኖሪያ ግቢዎች ይገኛሉ። ግቢዎቹ 25 ወንድና 15 ሴት ተማሪዎችን በአንድነት ይዘዋል። ተማሪዎቹ ከጎዳና ላይ የተሰበሰቡ ናቸው። አሰባሳቢው ደግሞ ከስምንት ዓመቱ…
Rate this item
(2 votes)
‘ኢህአዴግና ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በአንዲት ቃል ትርጉም መግባባት አቃታቸው?!በመገረም፣ “ይሄ ሊሆን አይችልም” እንዳንል፤... ነገርዬው አዲስ ‘ፈጠራ’ አይደለም። ‘ኑ... ኑ... እንወያይ፣ እንስማማ’... እያሉ ሲሰባሰቡ፣ ብዙ ጊዜ ተመልክተናል። በአንዲት ቃል ሰበብ ተወዛግበው፣ መደማመጥና መግባባት ተስኗቸው ሲፋረሱም ታዝበናል። ለዓመታት መላልሰን ያየነው ድራማ ስለሆነ፤... የፓርቲዎቹ…
Rate this item
(5 votes)
‹‹በዩኒቨርሲቲ ለማጥናት የመጀመሪያ ምርጫዬ ህክምና ነው፤ ካልሆነ ስፔስ ሳይንስ ባጠና አይከፋኝም›› ኦልማርት ሱፐር ማርኬት ከቅድስት ማሪያም ዩኒቨርሲቲና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር “Excellence for Education” የተሰኘና በአዲስ አበባ የሚገኙ 20 የመንግስት መሰናዶ ት/ቤት ተማሪዎችየሚወዳደሩበት የጥያቄና መልስ መርሀ…