ህብረተሰብ
ሰላሳ ሁለቱ የአፍሪካ አገራት እንደሚሆኑ ተጠቁሟል ኢትዮጵያ በ25ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች“ሥራ ፈት የቀባጠረው ከንቱ ሟርት ነው” አሜሪካዊው የፖለቲካ ሳይንቲስት ጄይ ኡልፈልደር፣ ላለፉት ሶስት አመታት ፋታ አልነበራቸውም፡፡ እነዚህን ጊዚያት እረፍት በማይሰጥ ጥናት ተጠምደው ነው ያሳለፏቸው፡፡ “በአዲሱ የፈረንጆች አመት በ2014 መፈንቅለ መንግስት…
Read 2774 times
Published in
ህብረተሰብ
“ለኢትዮጵያዊያን የግሪክ ፍልስፍና እንኳን ሊበዛብን ያንስብናል” <አርስጣጣሊስ ስለፍልስፍና ልዩ ባህሪያት ሲያወራ የተለየ ነጻነትና ዘና ማለትን እንደሚፈልግ ይናገራል። በዚህም ደግሞ የግብጽ/ምስር ቀሳውስት የታደሉና በፍልስፍና የላቁ እንደሆኑ ይተርካል። በፍልስፍና የላቁ ናቸው የተባለላቸው ምስሮች፤ የዛሬዎቹ ነጫጭባዎቹ ሳይሆኑ ባለርስቶቹ ጥቋቁሮች ነበሩ(ሐውልቶችን እና የዋሻ ስዕላትን…
Read 6769 times
Published in
ህብረተሰብ
ባሳለፍነው ሳምንት በአንድ ስብሰባ ለመካፈል ወደ ናይሮቢ መሄደ ነበረብኝ፡፡ ቦሌ ከሚገኘውና የሀገር ኩራታችን ከሆነው አየር መንገድ የደረስኩት፣ ከበረራ ሰዓቴ አንድ ሰዓት ከሰላሳ ቀደም ብዬ ቢሆንም አየር ማረፊያው ገና ከማለዳው በሰዎች ግርግር ሞቅ ደመቅ ብሎ ነበር፡፡ ጉዳዮቼን ጨራርሼ ኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳዮች…
Read 1981 times
Published in
ህብረተሰብ
ንባቡ እናልፋለን፡፡ ንባቡ ላይ የሚቸገር ተማሪ ሲኖር ተመልሶ ወደ ቁጥር ይከለሳል። አንዲት ፊደል ያለ አግባብ ከላላች ወይም ከጠበቀች መምሬ ቄሱ፤ “ተመለስ!” ብለው በቁጣ ያዝዛሉ፡፡ ተማሪው ተመልሶ አስተካክሎ ያነብበዋል፡፡ እንዲህ እየተባለ ተማሪው ሲገራና ሲሞረድ ከርሞ፣ አስተማማኝ ብቃት ሲያሳይ፣ ወደ ዳዊት ትምህርት…
Read 2140 times
Published in
ህብረተሰብ
ትግራይ ውስጥ በአክሱም አውራጃ ናአዲር በሚባል ወረዳ በ1950 ዓ.ም ነው የተወለዱት። የገበሬ ቤተሰብ ልጅ ቢሆኑም አባታቸው ንግድ ሥራም ይሞክሩ ነበር፡፡ የ10 ዓመት ልጅ እያሉ ከትግራይ ወደ አዲስ ዓለም መጡ፡፡ በመቀጠል ወደ ጅማ አቀኑ፡፡ ሦስተኛው ማረፊያቸው አዲስ አበባ ሆነ፡፡ በልጅነታቸው ከሥራ…
Read 4146 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡ ኮልፌ አካባቢ በ350 ብር ቤት ተከራይታ የምትኖረው የ31 ዓመቷ ማህሌት አሸናፊ፤ በወሲብ ንግድ ነበር የምትተዳደረው፡፡…
Read 4310 times
Published in
ህብረተሰብ