ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
 በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሊቨርፑል ኖቲንግሃም ፎረስትን 1 ለ 0 ሲያሸንፍ ቼልሲ ከብሬንትፎርድ ጋር 2 አቻ ተለያይቷል፡፡ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል በዋንጫ ፉክክሩ ላይ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ባገኘበት ጨዋታ ዳሪዊን ኑኔዝ ባለቀ ደቂቃ ቡድኑን አሸናፊ ማድረግ ያስቻለ ግብ አስቆጥሯል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ምሽት 5:00 ሰዓት ላይ በተካሄደው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር ናይጄሪያን 2 ለ 1 በማሸነፍ ዋንጫውን አንስታለች። የኮትዲቯርን የማሸነፊያ ግቦች ፍራንክ ኬሲ እና ሴባስቲያን ሀለር አስቆጥረዋል።ናይጄሪያን ከሽንፈት ያላዳነችውን ብቸኛ ግብ ደግሞ ዊሊያም ትሩስት ኢኮንግ አስቆጥሯል።በዚህም ዝሆኖቹ የአፍሪካ ዋንጫን…
Rate this item
(2 votes)
ፕሮፌሽናል ስፖርተኞች ለማፍራት ቢቻልም ብዙ አልተሰራበትምግሩም ሰይፉበ53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ከ1100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። በሁለቱም ፆታዎች በተመዘገበ አጠቃላይ ውጤት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 360 ነጥብ በማስመዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ ሲሆን መቻል በ253 ነጥብ እንዲሁም ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ216 ነጥብ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን…
Rate this item
(0 votes)
ከ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ላይ አይቮሪኮስት ከናይጀሪያ ተገናኝተዋል። የአፍሪካ ዋንጫ ለ18 ጊዜ ምዕራብ አፍሪካ መግባቢያ ተረጋግጧል።ከደረጃና ከዋንጫው ጨዋታዎች በፊት በተደረጉት 50 ጨዋታዎች 116 ጎሎች ከመረብ ያረፉ ሲሆን ስታድዬም የገባው ተመልካች አጠቃላይ ድምር 1 ሚሊዮን 30ሺህ 524 እዲሆንና በአማካይ አንድ የአፍሪካ…
Rate this item
(1 Vote)
✒️አዘጋጇ ግላስኮው 53 ሚሊዮን ፓውንድ ወጭና እስከ 67 ሚሊዮን ፓውንድ ገቢ113 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጣው ኤምሬትስ አሬናና አብይ ስፖንሰሩ ሶኒ✒️የኢትዮጵያ የበላይነት በ2022 ቤልግሬድ 9 ሜዳሊያዎች (4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ) ✒️ከግላስጎ በፊት 59 ሜዳልያዎች (31 የወርቅ፤13 የብርና 15 የነሐስ) ከዓለም…
Saturday, 27 January 2024 00:00

የገነነ የህይወት ታሪክ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የህትመትና የብሮድካስት ሚዲያዎች ከ40 በላይ ያገለገለው ገነነ መኩሪያ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን የቀብር ስነስርዓቱ በመንበረ ፅባኦት ቅድስት ስላሴ ቤተክርስትያን በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ተፈፅሟል። ገነነ መኩርያ በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኝነት እንዲሁ በታሪክ ወጎች ፀሐፊና አቅራቢነት በህትመትና በብሮድካስት ሚዲያዎች ፈር…
Page 2 of 93