ስፖርት አድማስ
ከ200 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጭ ሆኖበታል፡፡ 20 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደሚያስገኝ ይጠበቃል፡፡ ለስምንት ስታድየሞች ግንባታ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጥቷል፡፡ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ኳታር ይገባሉ ላኢብ ልዩ ምልክት፤ Hayya Hayya ኦፊሴላዊ መዝሙር በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ…
Read 11539 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በደቡብ አፍሪካ PSL ሊግ ሁለት ጨዋታዎችን ተቀይሮ በመግባት ለሜመሎዲ ሰንዳውንስ 86 ደቂቃዎችን የተጫወተው አቡበከር ናስር የአገሪቱን ሚዲያዎች ትኩረት ስቧል፡፡የሜመሎዲ ሰንዳወንስ ምክትል አሰልጣኝ ሩላኒ ሞኮዬዋና ስለእሱ በሰጡት አስተያየት በአስደናቂ ተጨዋቾች በመከበቡ በቶሎ ለውጥ ማሳየት ይችላል፡፡ ለሁሉ ነገር አዲስ ተጨዋች ስለሆነ በደቡብ…
Read 32039 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ስያሜው ወደ አፍሪካን ፉትቦል ሊግ ሊቀየር ይችላል፡፡ ከ200 እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ይሆንበታል፡፡ ለካፍ አባል አገራት በየዓመቱ 1 ሚሊዮን ዶላር በነፍስ ወከፍ ይከፋፈላል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (CAF) ከዓመት በኋላ አዲስ አህጉራዊ የክለቦች ውድድር እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ…
Read 16533 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ነሐሴ 22 ላይ በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል። የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ 26 ለስራ አስፈጻሚና 3 ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ዝርዝርም አስታውቋልየእግር ኳስ ፌደሬሽኑን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በሃላፊነት ለመምራት በሚካሄደው ምርጫ ለፕሬዝዳንትነቱ…
Read 12279 times
Published in
ስፖርት አድማስ
"አትሌቶች ያስመዘገቡት ታሪካዊ ድል በሃገራችን ሰላምና አንድነት ለማስፈን ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡" - በርካታ ኢትዮጵያውያን "ኢትዮጵያ ሁሌ አሸናፊ መሆኗን ያሳያል፤ ላዘኑና ለተከዙ ኢትዮጵያውያን ፈገግታን ያላብሳል" - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ "ኢትዮጵያን አስቀድማችሁ ከፊት ስላቆማችሁን ደስ ብሎናል" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ • ኦሬጎን…
Read 11251 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት ለማስመዝገብ ጫፍ ደርሷል፡፡ በሜዳልያዎች፤ በሪከርዶችና በተለያዩ የውጤት ደረጃዎች ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ አግኝቷል፡፡ በአትሌቶቹ ፕሮፌሽናሊዝም ለዓለም ስፖርት ተምሳሌት በሚያደርጉ ሁኔታዎች ገንኖ ወጥቷል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ ነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሳምንት…
Read 11407 times
Published in
ስፖርት አድማስ