ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ከ200 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጭ ሆኖበታል፡፡ 20 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደሚያስገኝ ይጠበቃል፡፡ ለስምንት ስታድየሞች ግንባታ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጥቷል፡፡ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ኳታር ይገባሉ ላኢብ ልዩ ምልክት፤ Hayya Hayya ኦፊሴላዊ መዝሙር በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ…
Rate this item
(2 votes)
በደቡብ አፍሪካ PSL ሊግ ሁለት ጨዋታዎችን ተቀይሮ በመግባት ለሜመሎዲ ሰንዳውንስ 86 ደቂቃዎችን የተጫወተው አቡበከር ናስር የአገሪቱን ሚዲያዎች ትኩረት ስቧል፡፡የሜመሎዲ ሰንዳወንስ ምክትል አሰልጣኝ ሩላኒ ሞኮዬዋና ስለእሱ በሰጡት አስተያየት በአስደናቂ ተጨዋቾች በመከበቡ በቶሎ ለውጥ ማሳየት ይችላል፡፡ ለሁሉ ነገር አዲስ ተጨዋች ስለሆነ በደቡብ…
Rate this item
(0 votes)
 ስያሜው ወደ አፍሪካን ፉትቦል ሊግ ሊቀየር ይችላል፡፡ ከ200 እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ይሆንበታል፡፡ ለካፍ አባል አገራት በየዓመቱ 1 ሚሊዮን ዶላር በነፍስ ወከፍ ይከፋፈላል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (CAF) ከዓመት በኋላ አዲስ አህጉራዊ የክለቦች ውድድር እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ነሐሴ 22 ላይ በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል። የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ 26 ለስራ አስፈጻሚና 3 ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ዝርዝርም አስታውቋልየእግር ኳስ ፌደሬሽኑን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በሃላፊነት ለመምራት በሚካሄደው ምርጫ ለፕሬዝዳንትነቱ…
Rate this item
(1 Vote)
"አትሌቶች ያስመዘገቡት ታሪካዊ ድል በሃገራችን ሰላምና አንድነት ለማስፈን ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡" - በርካታ ኢትዮጵያውያን "ኢትዮጵያ ሁሌ አሸናፊ መሆኗን ያሳያል፤ ላዘኑና ለተከዙ ኢትዮጵያውያን ፈገግታን ያላብሳል" - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ "ኢትዮጵያን አስቀድማችሁ ከፊት ስላቆማችሁን ደስ ብሎናል" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ • ኦሬጎን…
Rate this item
(0 votes)
በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት ለማስመዝገብ ጫፍ ደርሷል፡፡ በሜዳልያዎች፤ በሪከርዶችና በተለያዩ የውጤት ደረጃዎች ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ አግኝቷል፡፡ በአትሌቶቹ ፕሮፌሽናሊዝም ለዓለም ስፖርት ተምሳሌት በሚያደርጉ ሁኔታዎች ገንኖ ወጥቷል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ ነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሳምንት…
Page 11 of 93