ባህል

Rate this item
(0 votes)
ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ “እየሰማን ያለነው የሰላም መልእክት ሳይሆን ተከታታይ ማስጠንቀቂያዎችን ነው። ነገር ግን በርካታ የፖለቲካ ምስቅልቅሎችን ማለፍ እንደቻለች ኩሩ አፍሪካዊት ሀገር [የተባበሩት መንግሥታት] አባል ሀገራትን አንድ ነገር ማስታወስ እፈልጋለሁ።በርካታ ችግሮቻችንን ተጋፍጠን እንዳለፍናቸው ሁሉ፣ ዛሬም የገጠሙንን ችግሮች በእርግጠኝነት እንሻገራቸዋለን። በአንዳንድ ኃያላን…
Saturday, 05 November 2022 11:41

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 “በሀገሬ ተስፋ አልቆርጥም የምለው ለዚህ ነው!” ምስጋናና ክብር ለኢትዮጵያ ሀገራችን ለተዋደቃችሁ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት!ምስጋናና ክብር ለአማራ ፋኖ፣ ልዩ ሀይልና ሚሊሻ አባላት!ምስጋናና ክብር ለአፋር ሚሊሻና ልዩ ሀይል አባላት!ምስጋናና ክብር በዲፕሎማሲው ጦርነት ከምእራባውያን ጋር ለታገላችሁ በሙሉ!ልክ የዛሬ ሁለት አመት ነው የኢትዮጵያውያንን…
Saturday, 05 November 2022 11:39

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ጨለማው እየነጋ ነው !” ምስጋና ኢትዮጵያ በፅናት እንድትቆም እራሳቸውን አሳልፈው ለሰጡት፣ ለታገሉትና የሰላም ስምምነቱን ላስቻሉት ሁሉ:: ዘላቂ ሰላም ለማምጣት፣ አገራችንን ለመገንባትና በጦርነቱ የተጎዱትን ለመርዳት እንትጋ!! ጨለማው እየነጋ ነው:: (በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር፣ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ)
Saturday, 05 November 2022 11:38

“አሸናፊዋ ኢትዮጵያ ናት!!”

Written by
Rate this item
(0 votes)
 የሰላም ስምምነቱ ህገ መንግስታዊ ስርአቱንና ብሄራዊ ጥቅማችንን ባስከበረ መልኩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ስምምነቱ መንግስት ካስቀመጠው አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ፣ የመላ ህዝባችንን ፍላጎት የሚያሟላ፣ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥና የትግራይን ህዝብ መሠረታዊ ችግሮች የሚፈታ ነው። ወደዚህ ድል የደረስነው መላው የፀጥታና የደህንነት ሃይሎቻችን በከፈሉት መስዋእትነትና…
Rate this item
(0 votes)
ሀገር እንጠብቅ ህዝብን እናገልግል ያሉ፣ ቀን ገበሬ ማታ ደግሞ ጠባቂ ሆነው ለሃያ አመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የኖሩ፣ ሃሩሩ አቃጠለኝ በቃኝ፣ ብርዱ አቆረፈደኝ ይቅርብኝ ሳይሉ፣ ሌትና ቀን፣ በጋና ክረምት፣ ቆላና ደጋ እያሉ ስለሀገር መስዋዕትነት የከፈሉ፣ ስለህዝብ የተንገላቱ፣ ስለኢትዮጵያ የደከሙ የሰሜን እዝ…
Saturday, 05 November 2022 11:31

“የእኔማ ዠርጋዳ...”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“--እሺ ቆይ አየርላንድ ምን አደረግናት! (ኸረ የሰው ስም አይደለም! ሀገር ነች፡፡) አማሪካን ምን አደረግናት!.... አውሮፓ ህብረት የሚባሉትን ምን አደረግናቸው! ይፈቀድልንና አንድ ነገር እንበል...ክፉ የሚያስቡብን ሁሉ ጦሳችንን ይዘው ጥርግ ይበሉ! (አሀ...በሆዳችን ይዘን እንፈንዳ እንዴ!)---” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... አሁንም ማታ፣ ማታ “ለአንቺም…
Page 12 of 92