ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔን የምለው… አንዳንድ ቦታዎች መከራችንን አይተን የምንገዛት ዳቦ እያነሰች፣ እያነሰች የድሮዋን ‘ደስታ ከረሜላ’ ልታክል ምንም አልቀራት፡፡ ሌላው ደግሞ ችግር ምን መሰላችሁ… ‘ወፍራም’ ዳቦ ትገዙና ቆረስ ስታደርጉት ውስጡ ምን ቢሆን ጥሩ ነው… ቅልጥ ያለ ‘ዋሻ’! የምር እኮ ኮሚክ ነው፡፡…
Read 6087 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ እንደምን ከረምክልኝ? (አንድዬ ደንገጥ ይላል) ምን አልከኝ?ምስኪን ሀበሻ፡— እንደምን ከረምክልኝ፣ አንድዬ?አንድዬ፡— ይቺን ይወዳል (አንድዬ በመገረም እጆቹን ያጨበጭባል) ጭራሸ አንተው እኔን እንዴት ከረምክ ትለኝ ጀመር?ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ልማድ ሆኖብኝ እኮ ነው። ደግሞ እንዲያውም እንዲህ በማለቴ ልታመሰግነኝ ይገባል፡፡አንድዬ፡—…
Read 5359 times
Published in
ባህል
የጋዜጠኛዋና የአርቲስቷ ቃለምልልስእንዴት ሰነበታችሁሳ!‘ጋዜጠኛዋ’ና ‘አርቲስቷ’ እያወሩ ነው፡፡‘ጋዜጠኛ’፣— የፊልም ተዋናይነት እንዴት ነው? ‘አርቲስት’፡— ምን ልበልሽ በጣም ነው ደስ የሚለው፡፡ እኔ እንደውም ምነው ቀደም ብዬ በገባሁበት ነው ያልኩት፡፡‘ጋዜጠኛ’፣— አዲሱን ፊልም ስትሠሪ የገጠመሽና የምታስታውሽው ፈተና የለም?‘አርቲስት’፡— ፈተናማ በጣም አለ፣ ምን መሰለሽ… ካራክተሯ በጣም…
Read 6492 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሦስት ወንድ ልጆች ሁሉም በተለያየ ከተማ ሥራ ይይዙና ይሳካላቸዋል፡፡ በዕድሜ ለገፋችው እናታቸው ስጦታ ይልካሉ፡፡ ሦስቱም ተገናኝተው ያወራሉ፡፡አንደኛው ልጅ… “በጣም ትልቅ የሆነ ቤት ሠራሁላታ!” ይላል፡፡ሁለተኛው ልጅ… “እኔ ደግሞ መርሴዲስ ቤንዝ ገዝቼ ከሾፌር ጋር ላኩላት፣” ይላል፡፡ሦስተኛው ልጅ ፈገግ አለና እንዲህ አለ……
Read 6469 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሱዬው የመንግሥት ሠራተኛ ነው፡፡ እናላችሁ… ወደ ዶክተር ይሄድና… “ዶክተር መተኛት አቃተኝ…” ይለዋል፡፡ዶክተሩም… “እንቅልፍ አይወስድህም ማለት ነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡የመንግሥት ሠራተኛው ሆዬ ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው… “ማታ በደንብ አድርጌ እተኛለሁ፡፡ ጠዋትም አብዛኛውን ሰዓት ለሽ ብዬ ነው የምተኛው፡፡ አሁን የቸገረኝ ከሰዓት…
Read 6275 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ እጮኛዋን ቤት አምጥታ ከወላጆቿ ጋር ታስተዋውቅዋለች፡፡ ወላጆቿ ደግሞ ‘ፏ’ ያሉ ሀብታሞች ነበሩ፡፡ አባትየው የልጁን እጮኛ ወደ ባዶ ክፍል ወስዶ ያዋራዋል፡፡ “ለመሆኑ ዕቅድህ ምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ “እኔ የኃይማኖቶች ምሁር ነኝ፡ ጥናቶች አጠናለሁ…”ይላል፡፡ አባትየውም… “ግሩም ነው፣ ግን ልጄ ጥሩ መኖሪያ…
Read 5043 times
Published in
ባህል