ጥበብ
በአንድ ወቅት በነበረ ግጭት “ዜጎቻችን ስለሞቱብን ቦታው ለኛ ይገባል” ብለው እንግሊዞች ፍርድ ሊጠይቁ ወደ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ መጡ፡፡ ምኒልክም የሚፈርዱት ለጊዜው ቢቸግራቸው ወደ ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ዳኝነት ያገኙ ዘንድ መሯቸው፡፡ አቤቱታ አቅራቢ እንግሊዞችም “ዜጎቻችን በሥፍራው ስለተገደሉብን አጽማቸው ያረፈበት ቦታ ይሠጠን…
Read 522 times
Published in
ጥበብ
“--ወንድዬ ዓሊ በ1950 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት፣ ወረኢሉ አውራጃ ካቤ በምትባል መንደር ታክል ከተማ ተወለደ፡፡ ለወላጆቹ አምስተኛ ልጅ የሆነው ወንድዬ፤ በእናቱ ፍቅር ተምበሽብሾ፣ ወደ ጫና በሚያደላው በአባቱ ጥብቅ ሥነ- ምግባር ተኮትኩቶ አደገ፡፡ ግጥም መግጠም የጀመረው፣ ገና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት…
Read 644 times
Published in
ጥበብ
”--ታዲያ አደገኝነቱ ባያጠራጥርም የመጣው ይምጣ ብለው፤ በድፍረት የሚጠይቁ አልፎ አልፎ ብቅ ይላሉ፡፡ አይነካም የተባለውን የሚነኩ፤ በሩቅ የተሰቀለውን ለማውረድ የሚተጉ፤ ልባም አርቲስቶች፡፡ በአነጋጋሪ የጥበብ ስራዋ በቀዳሚነት የምንጠቅሳት ኢትዮጵያዊት አርቲስት ደግሞ እንስት ምህረት ከበደ ናት፡፡ ምህረት የተወለደችው በደሴ ከተማ ሲሆን፤ ከስእል በተጨማሪም…
Read 659 times
Published in
ጥበብ
ምዕራፍ 01/2ከራስ በድን አካል ጋር ፊት ለፊት መተያየት ውስጥ ያለው የድንጋጤ መንፈስ፣ ይህ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲለማመደው የማያውቀው የኬሚካል ዑደት በሰውነቱ ውስጥ ይተራመስበት ጀመር፡፡ ሞትና ስሜት በአንድ ጊዜ በዚህ ሰው ጭንቅላት ውስጥ በፍጥነት መመላለስ ውስጥ ገብተዋል፡፡ የትኛው ትክክል እንደሆነ ሊረዳው…
Read 365 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)መግቢያይህ ኂሳዊ መጣጥፍ ኤግዚስቴንሻሊዝም ተብሎ በሚጠራዉ በዠን-ፖል ሳርተር እና አልበርት ካሙ ፍልስፍና አንጻር የአዳም ረታ የልብወለድ ድርሰቶችን የሚፈክር ነዉ፡፡ የአዳም ረታ የድርሰት ሥራዎችን ከኤግዚስቴንሻሊዝም ፍልስፍና አንጻር በመፈከር ረገድ ይህ የእኔ ሥራ የመጀመሪያ አይደለም፤ ሌሎች ሰዎችም በዉጭ ሐገር ቋንቋ ተመሰሳይ…
Read 465 times
Published in
ጥበብ
Monday, 05 February 2024 15:43
“‘የዘመን ቃናዎች ፩’ን የሰራሁት ነባር አርቲስቶችን ለማክበርና ለማመስገን ነው”
Written by Administrator
-ድምጻዊ ዳዊት ጽጌ-በአንጋፋዎቹ የአገራችን ድምፃውያን አሰፋ አባተ፣ ጥላሁን ገሰሰ እና እሳቱ ተሰማ ከዘመናት በፊት የተቀነቀኑና ከአድማጭ ጆሮ እርቀው የኖሩ ሦስት ተወዳጅ ሙዚቃዎች በወጣቱ ድምፃዊ ዳዊት ፅጌ ዳግም ተቀንቅነው፣ “የዘመን ቃናዎች ፩” በሚል ስያሜ የሙዚቃ ቪዲዮዎች እንደተሰራላቸው የተገለጸ ሲሆን፤ ትላንትና አርብ…
Read 562 times
Published in
ጥበብ