ላንተና ላንቺ
የሴቶች ስነ ተዋልዶ አከላት አፈጣጠር በምን መንገድ ነው?ተጉዋደለ የሚባለው ምን ስለጎደለ ነው?የአፈጣጠር ጉድለት ምን ጉዳት ያስከትላል?ከላይ በተሰነዘሩት ጥያቄዎች ዙሪያ (Integrated family health program) በተቀናጀ የቤተሰብ ጤና ፕሮግራም ከፍተኛ የእናቶችና የጨቅላ ሕጻናት ጤና አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ሰንደቅ የሰጡንን ማብራሪያ ነው…
Read 12781 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 22 November 2014 12:55
“...በእርግዝና ወቅት የሰውነት የአይረን ፍላጎት ይጨምራል...” ዮዲት ባይሳ ከኢሶግ
Written by ዮዲት ባይሳ ከኢሶግ
ብረት ወይም አይረን ለሰውነታችን ከሚያስፈልጉ ንጥረነገሮች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ በተመሳሳይ አንዲት ሴት ስታረግዝ ጤንነቷ የተሟላ እንዲሆን ከሚያስችሉ ንጥረ ነገሮች መካከል አንዱ አይረን ወይም ብረት ነው፡፡ በዛሬው ፅሁፋችን አንዲት ሴት በሰውነቷ ሊኖር የሚገባው የብረት መጠን፣ ለእናቲቱ እንዲሁም ለፅንሱ የሚኖረው ጠቀሜታ፣…
Read 27703 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አስገድዶ መድፈር የፍቅር መግለጫ ይሆናልን?ወንዶች ሴቶችን ወይንም ሴቶች ወንዶችን አስገድደው ሲደፍሩ ምክንያታቸው ምንድነው?ከላይ ለተጠቀሱት ጥያቄዎች ባለሙያዎች የሚሰጡት ምላሽ፡-አስገድዶ መድፈር የፍቅር መግለጫ አይደለም፡፡ ሰዎች በሚፋቀሩበት ጊዜ አንዱ ለአንዱ ከማሰብ ውጪ አካልንና ስነልቡናን የሚጎዳ ነገር በፍጹም አይፈጽሙም፡፡ወንዶች ሴቶችን ወይንም ሴቶች ወንዶችን አስገድደው…
Read 6614 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ መንግስት በጤናው ዘርፍ የምእተ አመቱ ግብ ብሎ ካስቀመጣቸው ጉዳዮች መካከል እንደውጭው አቆጣጠር በ2020/ዓም ከኤችአይቪ ነፃ የሆነ ትውልድ ማፍራት የሚለው አንዱ ሲሆኑ ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተቀርፀው በተግባር ላይ ውለዋል ከእነዚህም መካከል፡-በጤናው ዘርፍ ከሚሰሩ ፖሊሲ አውጪዎች ጋር በጋራ መስራት፣የህክምና…
Read 3608 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማረጥ በየትኛዋም ሴት ላይ ሊከሰት የሚችል ተፈጥሮአዊ ክስተት ቢሆንም ጥቂት የማይባሉ ሰዎች እንደ አንድ የጤና እክል ሲቆጥሩት ይስተዋላል፡፡ ይህ አይነቱ አስተሳሰብ ፈፅሞ የተሳሳተና ከሳይንሰዊ እይታ ውጪ የሆነ ነው፡፡ በዛሬው ፅሁፋችን እውን ማረጥ ተፈጥሮአዊ ነው ወይንስ ጥቂቶች እንደሚሉት የጤና እክል ነው?…
Read 8787 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 25 October 2014 10:43
“...በኤችአይቪ ቫይረስ መያዝ ከቫይረሱ ነፃ የሆነ ልጅ ከመውለድ አያግድም...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
የኤችአይቪ ቫይረስ በወሊድ፣ በእርግዝና እንዲሁም በጡት ማጥባት ወቅት ከእናት ወደ ልጅ የመተላለፍ እድሉ እጅግ ከፍተኛ ነው ተገቢው የህክምና ክትትል ካልተደረገም የመተላለፍ እድሉ ከ25-35% የጨመረ ነው፡፡ Prevention of Mother-to-Child Transmission (PMTCT) of HIV/AIDS in Ethiopia: IntraHealth International/Hareg Project End-of-Project Report: September…
Read 5822 times
Published in
ላንተና ላንቺ