ስፖርት አድማስ
ውጤት ያልቀናቸው ባሬቶ፤ በሥራቸውም ውጣ ውረድ በዝቶባቸዋል፡፡ ምድብ 2 ለማለፍ አልጄርያ እና ማሊ የተሻለ እድል ይዘዋል፡፡ ዋልያዎቹና ንስሮቹ ሲነፃፀሩ፤ የኃይል ሚዛኑ ወደ ማሊ ያጋድላል፡፡ ዩሱፍ ሳላህ30 ዓመቱ ነውትውልዱ በስዊድን ሶላና ነው፡፡የግራ ክንፍ መስመር ላይ ይጫወታል፡አሁን በስዊድኑ ክለብ አይኬ ሳይረስ ይጫወታል፡፡ከ2012…
Read 4809 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው 41ኛው የበርሊን ማራቶን የ31 ዓመቱ ኬንያዊ ዴኒስ ኪሜቶ ርቀቱን ከ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃዎች በታች በመግባት የመጀመርያው ሰው ተብሎ ተደነቀ፡፡ ማራቶን መሮጥ ከጀመረ ገና የ5 ዓመታት ልምድ ያለው ዴኒስ ኪሜቶ፤ ያስመዘገበው አዲስ የማራቶን ክብረወሰን 2 ሰዓት ከ02 ደቂቃዎች…
Read 3360 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ5ኛ ጊዜ መመረጥ ይፈልጋሉ፤ ተቀናቃኛቸው አንድ ፈረንሳዊ ብቻ ናቸው ምርጫው ከ7 ወር በኋላ ነውበዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር “ፊፋ” ፕሬዝዳንትነት ያለፉትን ለ16 ዓመታት የቆዩት ስዊዘርላንዳዊው ሴፕ ብላተር ተጨማሪ 4 ዓመት ልቀጥል ማለታቸው እያነጋገረ ነው፡፡ ለአምስተኛ ጊዜ የመመረጥ ፍላጎት እንዳላቸው ሲያስታውቁ፤…
Read 2511 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በአዲስ አበባ ሲያካሂድ የቆየውን የ10 ቀናት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔው ዛሬ ያገባድዳል፡፡ ፕሬዝዳንቱ ኢሳ ሃያቱ ያለፈውን ሳምንት ከጉባኤው ጎን ለጎን የተለያዩ የጉብኝት ፕሮግራሞች ነበራቸው፡፡ ከሳምንት በፊት ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር በመገናኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ…
Read 4769 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2015 እኤአ ሞሮኮ ላይ ለሚስተናግደው 30ኛው አፍሪካ ዋንጫ የሚያልፍበት ዕድል ተመናመነ፡፡ ባለፈው ሳምንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በዋልያዎቹ ላይ ደረሱት ምክንያት ሆነዋል፡፡ በምድብ 2 የማጣርያ ጨዋታቸውን ከሳምንት በፊት በሜዳቸው የጀመሩት ዋልያዎቹ በደጋፊያቸው ፊት በአልጄርያ 2ለ1 ሲሸነፉ፤ በሳምንቱ አጋማሽ…
Read 3694 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚያዘጋጀው 4ኛው ኮካ ኮላ ተከታታይ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በነገው እለት በሚካሄደው የመጨረሻ ዙር ውድድር ይፈፀማል፡፡ በዋናው የአትሌቶች ውድድር በመጀመርያዎቹ ሁለት ዙሮች ባስመዘገቡት ውጤትና ነጥብ መሰረት በሁለቱም ፆታዎች ተቀራራቢ ነጥብ ያስመዘገቡ ከሁለት በላይ አትሌቶች መኖራቸው በፍፃሜው ከፍተኛ…
Read 1307 times
Published in
ስፖርት አድማስ