ላንተና ላንቺ
ጥናት በተደረገባቸው የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ እና የመሰናዶ ትምህርት ተከታታይ ሴቶች ዘንድ ፡-ወሲባዊ ድርጊት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲፈጸም እርግዝና ሊከሰት እንደሚችል የሚያውቁ ተማሪዎች 8.2 ኀናቸው፡፡ ያልተፈለገ እርግዝናን ለመከላከል መወሰድ የሚገባቸውን መከላከያዎች በሚመለከትም ትክክለኛው መረጃ ያላቸው 5.6 ኀ ብቻ ናቸው፡፡ Yohannes A. (Mekelle…
Read 5020 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“… እኔና ባለቤቴ የልጅ ያለህ ስንል ነበር ብዙ ጊዜ ቆይተናል፡፡ ተስፋ ቆርጠን በተቀመጥንበት ጋብቻ በፈጸምን በሰባት አመት እርግዝና መጣ፡፡ በጣም ተደሰትን፡፡ ሕክምናውንም በወጉ በሰአቱ ጀመርን፡፡ ባለቤቴ ዘጠኝ ወር ሙሉ ሕክምናዋን ስትከታተል እኔም አብሬያት እየሄድኩ ስለነበር የምርመራውን ውጤት ተከታትያለሁ፡፡ እርግዝናው ልክ…
Read 4723 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ቀደም ያሉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ለዘር መካንነት የሚበቁ ወንዶች ችግር ከአእምሮ ጋር የተገናኘ መሆኑን የሚያመላክት ሲሆን በቅርብ የወጡት ደግሞ 90% የሚሆኑት ምክንያቶች የተፈጥሮ ወይንም አካላዊ ችግሮች መሆናቸውን ይገልጻሉ ፡፡ ቢሆንም ግን ከአካላዊ ችግር የተነሳ መውለድ ያቃታቸውም ቢሆኑ ሁኔታው በመከሰቱ እራሳቸውን ዝቅ…
Read 22206 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ‹‹... በደም መርጋት በሽታ ያለኝን ልምዴን ላካፍላችሁ፡፡ እኔ የምኖረው በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሳሪስ እየተባለ በሚጠራው ስፍራ ነው፡፡ ልጅ ለመውለድ ብዙ ናፍቄ ፈጣሪዬን ስለምን... በጉዋደኞቼ ልጆች ስደሰት...ለእራሴም እንዲኖረኝ ስናፍቅ ኖሬ እድሜዬ አርባ አመት ከገባ በሁዋላ…
Read 16234 times
Published in
ላንተና ላንቺ
<> ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ከላይ ያነበባችሁት ዶ/ር ሙሁዲን አብዶ ለዚህ አምድ አዘጋጅ ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰደ ነው፡፡ ዶ/ር ሙሁዲን የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት ሲሆኑ የሚሰሩት በኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል እንዲሁም ሀያት እና ቅዱስፓውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ በአስተማሪነት ነው፡፡የደም መርጋትን እንደበሽታ ከመቁጠር አስቀድሞ ተፈጥሮአዊውን…
Read 5331 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• እናቶች ለእርግዝና ክትትል ወደጤና ተቋም በሚቀርቡበት ጊዜ ተመርምረው ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ከሆኑ ወዲያውኑ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መድሀኒቱን አንዲጀምሩ ይደረጋል፡፡ • ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ይበልጥ የሚመረጠው እናቶቹ የእድሜ ልክ የጸረ ኤችአይቪ መድሀኒት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡ ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት…
Read 9309 times
Published in
ላንተና ላንቺ