ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ልጅነትና እድገትብርሀነ መስቀል ረዳ መስከረም 18 ቀን 1936 ዓ.ም በድሮው አጠራር በትግራይ ጠቅላይ ግዛት፤ በአክሱም አውራጃ፤ በብዘት ወረዳ ተወለደ፡፡ አንድም ወንድ እንደ ብርቅ ሲጠበቅበት ከነበረ ቤተሰብ ውስጥ በመወለዱ፤ሁለትም ቤተሰቡም ወንድ በመጠበቅ ሀዘን ላይ ወድቆ የነበረ በመሆኑ፤ ሦስትም ውልደቱ በመስቀል ቀን…
Rate this item
(2 votes)
“--መቼስ በክልሉ የታየው መከራ ከእኔ የመዘከር ችሎታ በላይ ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው - የግድቡ እናት ወረዳ የሆነችው ጉባ እራሷ ለስንት ዐመት ደም ፈሰሰባት፡፡ በስተመጨረሻ ከፍያለው አምዴ የሚባል እውነተኛ ወታደር (ጄኔራል ነው) የቤኒሻንጉልን የመከራ ቀናት አሳጠረላት፡፡ እውነቴን ነው የምላችሁ የዚህን ሰው…
Rate this item
(0 votes)
አገሪቱ ከግጭትና ቀውስ አዙሪት አልወጣችም ብሏል· መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ አልቻለም ይላል· ጠንካራ ተፎካካሪዎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በዝቷልነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፤ የተመሰረተበትን የአምስተኛ አመት በዓል በተለያዩ ኹነቶች ሲያከብር መሰንበቱን ገልጿል፡፡ ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግም የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ግንቦት 10 ቀን 2016…
Rate this item
(5 votes)
የዋጋ ግሽበት እየበረደለት ከሆነ፣ ከመንግሥት ባለሥልጣናት የሰማነው “ቁጥር” እውነት ከሆነ፣ ትንሽ “እፎይ” ማለት እንችል ይሆን?እውነት ቢሆንም እንኳ፣ ተስፋ ይሰጠን እንደሆነ እንጂ “እፎይ” የሚያሠኝ አይሆንም። ለእፎይታ ጊዜው በጣም ገና ነው። እንዲያው አዝማሚያውስ ወዴት ወዴት ይመስላል? ላለፉት ሦስት ዓመታት የዜጎችን ኑሮ ሲያናጋ…
Rate this item
(0 votes)
የሰው ልጅ ሐሳቡን መግለጥ እንዲችል አንደበት ተሰጥቶታል። ሐዘኑንም ሆነ ደስታውን ለሌሎች ያካፍል ዘንድ ማኅበራዊ አድርጎ ፈጥሮታል። ስሜትም አእምሮም አለው። ስሜቱ የነገረውን አእምሮው አጥልሎና መዝኖ በሕሊናው ዳኝነት ለሌላው ወገን ያቀብላል።ሰው በተፈጥሮው ማኅበራዊ ብቻ ሳይሆን፣ሐሳቡን በነፃነት የመግለጥ መብት ይዞ የተወለደ ነው። ማኅበራዊነቱን”…
Rate this item
(3 votes)
ሰዎች ተነጋግረው ሲግባቡና ሲስማሙ ካየ ደሙ ይፈላል። ሰዎች፣ በዘርና በሃይማኖት፣ በፆታና በኑሮ ደረጃ ተቧድነው እንዲነታረኩና እንዲወነጃጀሉ ይፈልጋል።• የሚተጋገዙና የሚገበያዩ ሰዎችን ካየ ዐይኑ ይቀላል። ሁሉም እየሟገቱ ለንጥቂያ ሲሻሙ ለማየት ይናፍቃል። ንፁሕ መስተዋት ካልተሰበረ ፋብሪካም ካልተቃጠለ ይከፋዋል።• ተከባብረውና ቀና ብለው የሚራመዱ ሰዎችን…
Page 1 of 156