ህብረተሰብ
Saturday, 18 May 2024 00:00
በጦርነት ሳቢያ ከትምህርታቸው የተስተጓጎሉ ልጃገረዶችን ወደ ትምህርት ለመመለስ የሁሉንም ወገን ርብርብ ይጠይቃል
Written by ከዳለያ አሸናፊ
መግቢያበአንድ ወቅት እያደገ በመጣው የትምህርት ሥርአቱ የሚታወቀው የትግራይ ክልል በአውዳሚ ጦርነት ሳቢያ ፈርሷል። በአንድ ወቅት ደማቅ የመማሪያ ማዕከሎች የነበሩት ት/ቤቶች፣ አሁን እንደ ባዶ ዛጎሎች ቆመዋል። በጥይት ጉድጓዶች የተሞሉና የግጭት ጠባሳዎችን የያዙ ሆነዋል፡፡ ይህ ጽሁፍ በትግራይ ያለውን የትምህርት ሁኔታ በመመርመር በልጃገረዶች…
Read 63 times
Published in
ህብረተሰብ
“እኔ ተጠራጣሪ ነኝ” ብሎ አማራጭ ሀሳቦችን የሚያቀርብ ሰው፤ ‘ነገሮችን ከብዙ አቅጣጫ የማይ፤ ብዙ አማራጭ ግምቶችን የማቀርብ ነኝ’” ማለቱ ነው።ሌላስ? እኮ ልነግራችሁ ነው! “ነገሮችን ልጬ፥ ገላልጬ፥ ገለባብጬ የማይ፤ ያየሁትን ለማሳየት የምደፍር፥ የማላፍር ነኝ” ማለቱም ነው።” ታዲያ፤ ነገሮችን፥ ሁኔታዎችን፥ ክስተቶችን ከብዙ አቅጣጫ…
Read 150 times
Published in
ህብረተሰብ
የፒያሳን መፍረስ ተከትሎ በማህበረሰብ ሚዲያው ላይ የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ወገኖች ከራሳቸው ፍላጎትና አመለካከት አንፃር በጉዳዩ ላይ ትንተና ሲሰጡ ሰንብተዋል፡፡ መንግስትም እንዲሁ ፒያሳን ለምን ማፍረስ እንደተፈለገ፤ የማይፈርሱ ቤቶች የትኞቹ እንደሆኑ፤ ከፒያሳ የተፈናቀሉ ዜጎች በምን አግባብ እየተስተናገዱ እንደሚገኙና ወደፊት ምን እንደታሰበ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡…
Read 238 times
Published in
ህብረተሰብ
አንዳንዴ እንዲህ እናስባለን……. ካሰብን በኋላ “ምን ነካኝ?” ብሎ መደመም የወግ መሆኑ ሳይረሳ…“ጓደኝነት በተመሳስሎ እንጂ በተቃርኖ ላይ ይመሰረታል? አንዳዴ እንዲህ ይሆናል። ጓደኛሞች አውቃለሁ፤ አንዷ በጣም ቆንጆ ናት፤ ሌላኛዋ የደበዘዘች ….በባህሪም አንዷ የተረጋጋች፣ የተቀረችው ደርሶ ግንፍል የሚያደርጋት። አንዷ ልታይ ፣ ሌላኛዋ ልደበቅ…
Read 686 times
Published in
ህብረተሰብ
(ክፍል ሁለት)በሀዲስ ኪዳን ውስጥ በጨረፍታም ሆነ በምላት፣ ስማቸው ከተጠቀሱ ‹ሰዎች› መካከል ይሁዳ እና በርባን የደራስያንን ቀልብ ሲስቡ እናነባለን፡፡ በተደጋጋሚ ሕይወታቸው ሲዘከርና ሲፈከር እናያለን - በተለይ በሕማማተ ሰሞን፡፡አንዳንዶቹ ደራስያን በስፋት የሚታወቀውን ታሪክ ለማብራራት ሲተጉ፣ አንዳንዶች ደግሞ በወንጌል ከተጻፈው በተቃራኒ ወገን ቆመው…
Read 240 times
Published in
ህብረተሰብ
”ይኼ እኛን አይደለም መላው አፍሪካውያንን የሚያስፈነጥዝ ሃሳብ ነው” (ክፍል ሦስት)ምሽቱን አዲስ አበባ ውድ ጓደኛዬ ዘንድ አሳልፌ፣ በማግስቱ በመጀመሪያው በረራ ወደ ድሬደዋ ተጓዝኩ። ወደ ሐረርም ዘልቄ የመጣሁበትን የእኅቴን ሃዘን ከቤተሰብ ጋር ለዐሥራ ኹለት ቀናት ተቀምጬ፣ ወደ አዲስ አበባ ተመለስኩ። አዝዬ ‘እሽሩሩ’…
Read 224 times
Published in
ህብረተሰብ