ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
መግቢያበአንድ ወቅት እያደገ በመጣው የትምህርት ሥርአቱ የሚታወቀው የትግራይ ክልል በአውዳሚ ጦርነት ሳቢያ ፈርሷል። በአንድ ወቅት ደማቅ የመማሪያ ማዕከሎች የነበሩት ት/ቤቶች፣ አሁን እንደ ባዶ ዛጎሎች ቆመዋል። በጥይት ጉድጓዶች የተሞሉና የግጭት ጠባሳዎችን የያዙ ሆነዋል፡፡ ይህ ጽሁፍ በትግራይ ያለውን የትምህርት ሁኔታ በመመርመር በልጃገረዶች…
Rate this item
(0 votes)
“እኔ ተጠራጣሪ ነኝ” ብሎ አማራጭ ሀሳቦችን የሚያቀርብ ሰው፤ ‘ነገሮችን ከብዙ አቅጣጫ የማይ፤ ብዙ አማራጭ ግምቶችን የማቀርብ ነኝ’” ማለቱ ነው።ሌላስ? እኮ ልነግራችሁ ነው! “ነገሮችን ልጬ፥ ገላልጬ፥ ገለባብጬ የማይ፤ ያየሁትን ለማሳየት የምደፍር፥ የማላፍር ነኝ” ማለቱም ነው።” ታዲያ፤ ነገሮችን፥ ሁኔታዎችን፥ ክስተቶችን ከብዙ አቅጣጫ…
Rate this item
(0 votes)
 የፒያሳን መፍረስ ተከትሎ በማህበረሰብ ሚዲያው ላይ የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ወገኖች ከራሳቸው ፍላጎትና አመለካከት አንፃር በጉዳዩ ላይ ትንተና ሲሰጡ ሰንብተዋል፡፡ መንግስትም እንዲሁ ፒያሳን ለምን ማፍረስ እንደተፈለገ፤ የማይፈርሱ ቤቶች የትኞቹ እንደሆኑ፤ ከፒያሳ የተፈናቀሉ ዜጎች በምን አግባብ እየተስተናገዱ እንደሚገኙና ወደፊት ምን እንደታሰበ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
አንዳንዴ እንዲህ እናስባለን……. ካሰብን በኋላ “ምን ነካኝ?” ብሎ መደመም የወግ መሆኑ ሳይረሳ…“ጓደኝነት በተመሳስሎ እንጂ በተቃርኖ ላይ ይመሰረታል? አንዳዴ እንዲህ ይሆናል። ጓደኛሞች አውቃለሁ፤ አንዷ በጣም ቆንጆ ናት፤ ሌላኛዋ የደበዘዘች ….በባህሪም አንዷ የተረጋጋች፣ የተቀረችው ደርሶ ግንፍል የሚያደርጋት። አንዷ ልታይ ፣ ሌላኛዋ ልደበቅ…
Rate this item
(0 votes)
 (ክፍል ሁለት)በሀዲስ ኪዳን ውስጥ በጨረፍታም ሆነ በምላት፣ ስማቸው ከተጠቀሱ ‹ሰዎች› መካከል ይሁዳ እና በርባን የደራስያንን ቀልብ ሲስቡ እናነባለን፡፡ በተደጋጋሚ ሕይወታቸው ሲዘከርና ሲፈከር እናያለን - በተለይ በሕማማተ ሰሞን፡፡አንዳንዶቹ ደራስያን በስፋት የሚታወቀውን ታሪክ ለማብራራት ሲተጉ፣ አንዳንዶች ደግሞ በወንጌል ከተጻፈው በተቃራኒ ወገን ቆመው…
Rate this item
(0 votes)
 ”ይኼ እኛን አይደለም መላው አፍሪካውያንን የሚያስፈነጥዝ ሃሳብ ነው” (ክፍል ሦስት)ምሽቱን አዲስ አበባ ውድ ጓደኛዬ ዘንድ አሳልፌ፣ በማግስቱ በመጀመሪያው በረራ ወደ ድሬደዋ ተጓዝኩ። ወደ ሐረርም ዘልቄ የመጣሁበትን የእኅቴን ሃዘን ከቤተሰብ ጋር ለዐሥራ ኹለት ቀናት ተቀምጬ፣ ወደ አዲስ አበባ ተመለስኩ። አዝዬ ‘እሽሩሩ’…
Page 1 of 266