Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
አንጋፋው ኢራናዊ ባለቅኔ ሊቀ ሊቃውንትና የሥነ ክዋክብት ሳይንቲስት ኦማር ኻያም ከጠዘኝ መቶ ሃምሣ ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ በ1048 (በእኛ በ1040 ዓ.ም) ተወለደ፡፡ በዚህች ምድር ላይ ለሰባ አራት ዓመታት የኖረውና በ1122 (በእኛ በ1114 ዓ.ም) ያረፈውና ያለፈው ይህ የጥንታዊት ፋርስ ወይ ፐርሺያ አንጋፋ…
Rate this item
(0 votes)
ቤይሩት ውስጥ ለህክምና በገባችበት ሆስፒታል በአንሶላ ቅዳጅ ታንቃ ህይወቷ ያለፈውና አስከሬኗ እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ ያልመጣው የወ/ሮ አለም ደቻሳ የቀድሞ ባለቤት፤ ታናሽ ወንድሙዋ ስለእኔና ስለእሱዋ የተናገረው ከእውነት የራቀና አንድም ተጨባጭ እውነት የሌለው ነው ሲል አስተባበለ፡፡ የወ/ሮ አለም ደቻሳ ታናሽ ወንድም ለታ…
Saturday, 02 June 2012 08:54

ጊዜ የጣላቸው ጋስፖሪ እስትራዮቶ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በልጅነታቸው በጣሊያናዊ አባታቸው ጋራዥ ውስጥ ይሰሩ ነበር፡፡በኋላ የራሳቸውን ትልቅ ጋራዥ ከፉቱ- እነታታቸው በገዙላቸው ቦታና ከባንክ ባገኙት ብድር ፡፡ የድሮዎቹ ውይይት ታክሲዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀጥቅጠው የተሰሩት በእሳቸው ጋራዥ ውስጥ እንደሆነ ይናገራሉ - ጋስፖሪ እስትራዮቶ፡፡ በደርግ ዘመን ጋራዣቸውና ሌሎች ድርጅቶች ተወርሶባቸው ጐጃም…
Rate this item
(0 votes)
ጀማል መሐመድ ሙሳ የ25 ዓመት ወጣት አርሶ አደር ሲሆን፤ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በኮምቦልቻ ወረዳ በኤጉ ቀበሌ የገንደዋሬ መንደር ነዋሪ ነው፡፡ ጀማል በመንደራቸው የነበረውን ከፍተኛ የውሃ እጦትና ችግር በምሬት ያስታውሳል፡፡ የዚህ መንደር ነዋሪዎች እንደ አንድ ቤተሰብ ነው የምንተያየው፤ ስለዚህ አንጋባም፡፡ ድሮ…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ… እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ‘ተፈላስፎ የበቃለት’ ሰውዬ ሳይቸግረው ሁለቱን እንቁላል “በሎጂክ ሦስት ነው…” ብሎ እንቁላል ሳያገኝ እንዳማረው የመቅረቱን ታሪክ ታውቋት የለ! ፍልስፍናውን ካሰማ በኋላ… “እማዬ ለእኔስ እንቁላል አይሰጠኝም እንዴ!” ሲል እናት “ሎጂክህን ብላ…” አይደል ያሉት! ይኸኔ ሴትዮዋ የኒቼ…
Rate this item
(0 votes)
“How Small Sinai appears When Moses stand up on it” (Heinrich Heine) ሔነሪክ ሔይንን “አፌ ቁርጥ ይበልልህ” ባልነው ነበር የኛ የአነጋገር ዘዬ ግራ እንዳያጋባው ፈርተን ተውነው እንጂ፡፡ ደግሞም ከትክክል በላይ የሆነ ገለፃ ነው ስለሙሴ የቀረበው፡፡ ሲና ተራራ ላይ ሙሴ ሲገኝ…