ህብረተሰብ
አዲሱ ትውልድና የቀድሞው ትውልድ መንገዳቸው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2000 ዓም ጥቂት ዘመናት ቀደም ብለው የተወለዱትንና በአሁኑ ዘመን እስከ 30ዎቹ እድሜዎች ያሉትን ትውልዶች ሺአውያን (Millennials) ብለው ይጠሯቸዋል፡፡ በአሜሪካ ሻውያን (ሺአውያን) እጅግ የተጠኑና ብዙ የተወራላቸው ትውልዶች መሆናቸው ይነገራል፡፡ አንዳንዶችም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ውስጥ ተወልደው፣…
Read 7082 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 21 May 2016 16:10
አለማየሁ፣ የበዓሉ የፍቅር ታሪክ “ይፍረጥረጥ” ሲል ምን ማለቱ ነው?
Written by ተፈራ ወልደመድህን jimateferaa@gmail.com
የአለማየሁ ገላጋይን “እንዳለጌታ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” የሚል ጽሁፍ አንብቤ ስጨርስ የሚከተለውን ማለት ፈለግሁ፡፡እንዳለ “የበዓሉ ግርማ ሕይወትና ስራዎች” የሚል መጽሐፍ ካሳተመ በኋላ በመጽሀፉ ዙሪያ የሚሰጡ አስተያየቶችን እከታተላለሁ - ጋዜጣ፣ ሬድዮ፣ ፌስቡክ አይቀረኝም፡፡ እጽፋለሁ ብዬ አስቤ ባላውቅም፤ ሃያሲ ዓለማየሁ ነገር እየጎረጎረ…
Read 3970 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬ አሥራ ሁለት … ወይም አሥራ ሦስት ዓመታት ገደማ … …. ሀዋሳን ለመጀመሪያ ጊዜ አየኋት፡፡ ነገር ፈላጊ ዝናብ ተንኩሷት የሚፏልለው አቧራዋ አድፍጧል፡፡ ሁሉን መርማሪ ልሁን ባይ ነበርኩና አጎንብሼ መሬቱን ዳሰስኩት፡፡ ዱቄት የተነሰነሰበት አምባሻ የዳሰስኩ እስኪመስለኝ ለስልሷል፡፡ ሙቀቷ ግን ለዝናቧ አልተጎናበሰም፡፡…
Read 3831 times
Published in
ህብረተሰብ
“-- በነገራችን ላይ፤ ሰውን ከእንስሳት የሚለየው ማሰብ መቻሉ አይመስለኝም፡፡ ይልቅስ፤ሰውን ከእንስሳ የሚለየው መሳቅ መቻሉ ነው፡፡--”ማቲው አርኖልድ መሰለኝ፡፡ ‹‹አግዚአብሔር ዓለሙን ሰርቶ ሲጨርስ፤ ከሰራበት መሣሪያ አንድ ረስቶ ሄደ፡፡ ያም መሣሪያ ሜታፈር (ተለዋጭ ዘይቤ) ነው፡፡ ይህ መሣሪያ ከሰው እጅ ገባ፡፡ ከገጣሚው እጅ ገባ፡፡…
Read 4673 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሀገራችን የወንጀል ፍርድ ከፈሰሰ የማይታፈስ …” በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ አስደናቂ የፍርድ ታሪኮች አንዱ የሶስና ፍርድ ነው፡፡ እሥራኤል ወደ ባቢሎን ተማርከው በነበሩ ጊዜ ኢዮአቄም እና ሶስና የተባሉ ባልና ሚስቶችም ተማርከው ነበር፡፡ የባቢሎን ሥርዓተ መንግሥት ከየሀገሩ የተማረኩ ፈላስያን የራሳቸውን ጉዳይ በራሳቸው…
Read 14534 times
Published in
ህብረተሰብ
ወ/ሮ ዘኑ ደማ ቀጭን ጠይም፣ ቆንጆ ስትሆን 35 ዓመቷ ነው፡፡ መኖሪያዋ በአርሲ ዞን ሚጢ ቀበሌ ሲሆን በማቲዎስ ወንዱ ካንሰደር ሶሳይቲ ማዕከል ተጠልላ ነው ያገኘኋት፡፡ በፊት ጤነኛ ስለነበረች የወር አበባዋ ምንም ሽታ አልነበረውም፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መሽተት ጀመረ። “በፊት የሌለብኝን የወር…
Read 4536 times
Published in
ህብረተሰብ