ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው መሥሪያ ቤት ውሎ ቤቱ ይገባል፡፡ መሥሪያ ቤት ደግሞ ስብሰባ ነበር፣ ለሦስተኛ ቀን። ቤቱ ሲገባ ሚስት ሆዬ ግንባሯን ከስክሳ “ማነሽ፣ እራት አቅርቢለት…” ብላ የአቴዝና ባህርን መጨረሻ ለማየት ቴሌቪዥኗ ላይ ማፍጠጥ፡፡እሱ ሆዬ “ኤሊፍን ስንገላገል ባህር የሚሏት መጣችብን!” እያለ ቀመስ፣ ቀመስ…
Read 7747 times
Published in
ባህል
ሰሎሞን የኔነህ (ስሙ ለዚህ ጽሑፍ ሲባል የተቀየረ) ኑሮውን መቐለ ከተማ ያደረገ፣ ወደ አዲስ አበባ በሚመጣባቸው የስራ አጋጣሚዎች የመገናኘት ዕድሉ ያለን የረጅም ዓመታት ወዳጄ ነው። በቅርቡ እንደ ወትሮው ሁሉ ከሰሎሞን ጋር ተገናኝተን ስለ ሥራ፣ ኑሮና ልጆች ከተጠያየቅን በኋላ፤ በድንገት:“ጫት አቆምኩ” አለኝ…
Read 9339 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም ነው አሉ፡፡ በአንዱ የከተማችን ክፍል ሁለት ሴቶች መኪኖቻቸው በስሱ ይነካካሉ፡፡ ሁለቱም ሴት ነብሮች ሆነውላችሁ ለገላጋይ አስቸግረው ነበር አሉ፡፡ ዘንድሮ እኮ ግራ የሚያጋቡን ነገሮች ከመብዛታቸው የተነሳ ለመዘርዘርም እያስቸገሩን ነው፡፡ ገና ለገና ‘መኪናዬ ተጫረች ብሎ የምን ‘አርበኝነት’ ነው! እኔ የምለው..ሰው…
Read 4958 times
Published in
ባህል
“ድስቶች ለፍተው የሰሩትን ሰሃኖች ተውበው ያቀርቡታል” እሳቱን ግር አድርገው አንድደው ይለበልቡታል፡፡ ዕዳው የጀመረው ‹ትንሽ እሳት ይስማው› ብለው የጣዱት ጊዜ ነው፡፡ እሳቱ ሞቅ ሲያደርገው ሽንኩርቱን አቀመሱት፡፡ ሽንኩርቱ ብቻውን አልመጣም፡፡ ወደል ማማሰያ ይዞ እንጂ፡፡ ባልተወለደ አንጀቱ ሆዱን ያተራምስለት ገባ፡፡ አንዴ እያማሰለ፤ አንዴም…
Read 5109 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… የዝሆን ስባሪ የሚያካክሉት አገሮች ፉከራ በዛሳ! የእውነት አሥራ አንደኛው ሰዓት ላይ ደርስናል እንዴ! እነሱ በሚፎካከሩት የእኛ ልብ ቀጥ ልትል ነው እኮ!ደጉን ያሰማን፡፡ስሙኛማ…ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… እሱዬው ከአንድ ወዳጄ ከሚለው ሰው ጋር በሆነ ነገር ሳይስማሙ ቀርተው ከተራራቁ የተወሰነ…
Read 3139 times
Published in
ባህል
አቶ አሰፋ ጫቦ በሀሳቦቹ ጥልቀት፣ በፖለቲካ ፍልስፍናው፣ በጨዋታ አዋቂነቱ፣ የበርካቶችን ቀልብ መሳብ የቻለ ጎምቱ ጸሐፊ፣ የህግ ባለሙያና የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ መሆኑን ይመሰክራሉ - በቅርበት የሚያውቁት፡፡ አሰፋ ጫቦ አዲስ አድማስን ጨምሮ በተለያዩ ጋዜጦችና መፅሄቶች ላይ በውብና ማራኪ የአጻጻፍ ክህሎቱ፣ በሳል ሃሳቦቹንና…
Read 7034 times
Published in
ባህል