ባህል

Saturday, 17 January 2015 11:03

የጉዞ ማስታወሻዬ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው የጀመርኩትን የጉዞ ማስታወሺያዬን የሁለተኛውን ክፍል ለማቅረብ ባለመመቸቱ ሳናከታትለው ቀርተናል፡፡ ጉዳዩ:- (1) የአሶሳ ጉዞዬን (2) የካይሮ ጉዞዬን ማቅረብ ነው፡፡ ተያያዥነት ያላቸው ሁለት ጉዳዮች ናቸው፡፡ አንዳንዴ ውጤቱ ከምክንያቱ ይቀድምና ብዕርን ያነቃዋል፡፡ ጊዜና ድርጊት እንዳይጣረስ Anachronistic እንዳይሆን ያለኝ ሥጋት እንደተጠበቀ ሆኖ ሦስተኛው…
Saturday, 17 January 2015 11:00

‘ኒው ወርልድ ኦርደር’

Written by
Rate this item
(4 votes)
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ‘ኒው ወርልድ ኦርደር’ የሚሏት ነገር አለች፡፡ ያው እንግዲህ ‘ዕጣ ፈንታችንን የሚወስኑልን’ እንደመሰላቸው ሲያሽከረክሩን… አለ አይደል… መሽከርከር ነው፡፡ አሁን፣ አሁንማ እንትን ከተማ ሲያነጥሱ እንትን ከተማ የጉንፋን ወረረሽኝ የሚገባባት ዘመን ነው፡፡ ምን የማይደገስልን ነገር…
Rate this item
(9 votes)
እንኳን ለነቢዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ ሀያኛ ነው የምትለው የልደት በዓሏን እያከበረች ነበር፡፡ እናላችሁ…በሆዱ “ድንቄም!” የሚል ጓደኛ ዘመድ ተሰባስቧል፡፡ ታዲያላችሁ…እሷዬዋ ምን ትላለች መሰላችሁ… “እዚህ ክፍል በጣም ይበርዳል፡፡ ሙቀት ያስፈልጋል፡፡” ይሄኔ ከተጋባዦች አንዱ…
Rate this item
(14 votes)
የቴሌቪዥን ስርጭቶች የሚተላለፉበት አንዱ መንገድ በጠፈር ላይ የሚገኙ ሳተላይቶችን በመጠቀም ነው፡፡ በዚህ መንገድ ለኢትዮጵውያን እንደ አማራጭ ሆኖ የቀረበ የቴሌቪዢን ጣቢያ ነው - ኢቢኤስ፡፡ ጣቢያው ከተመሰረተ ጀምሮ አስተማሪና አዝናኝ ፕሮግራሞችን በማቅረብ ከአማራጭም በላይ ለመሆን ችሏል፡፡ ለዚህም ምስክሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ…
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው አእምሮ ሀኪም ዘንድ ይሄድና…“ዶክተር፣ መጥፎ ተግባራት እየፈጸምኩ ህሊናዬ እየረበሸኝ ነው…” ይለዋል፡፡ ዶክተሩም… “እና መጥፎ ድርጊት ከመፈጸም የሚከላከል ህክምና እንዳደርግልህ ነው የምትፈልገው?” ይለዋል፡፡ ሰውየውም… “አይደለም…” ይላል፡፡ ዶክተሩም… “ታዲያ ምን ፈልገህ መጣህ?” ይለዋል፡፡ ሰውየው ምን ቢል ጥሩ ነው…“ህሊናዬን ከሥሩ ነቅለህ…
Saturday, 20 December 2014 12:47

ይድረስ ለህፃናት መምህራን

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ህፃናትን በፍቅር እናስተምራቸው” ልጆቼ የአምስትና የሶስት አመት ህፃናት ናቸው፡፡ የሚማሩት አንድ ትምህርት ቤት ሲሆን ትልቋ መካከለኛ የመዋዕለ ህፃናት፣ ትንሿ ደግሞ ጀማሪ የመዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ናቸው፡፡ ብዙ ጊዜ ከአንደበታቸው የማይጠፉ ሁለት አባሎች አሉ - “loser” እና “ shame on you” የሚሉ…