ባህል
በጃንሆይ ዘመነ መንግስት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን “ፋታ ስጡኝ” እያሉ ቢጮኹም፥ ሰሚ አጥተው “አቶ ጥድፊያ” ኢትዮጵያን ላለፉት ዓመታት መከራ አሳልፎ እንደሰጣት እናውቃለን። ከታሪክ ጠባሳ ካልተማርን ታሪክ ራሱን ይደግማል። ለዶ/ር አብይ አህመድ ፋታ መስጠት የሚያስፈልገው ለእርሳቸው ስልጣን ማራዘሚያ አይደለም። ፋታ የምትፈልገው ኢትዮጵያ…
Read 5077 times
Published in
ባህል
“--ልክ ነዋ… እዚህ አገር በመግዛትና በማስተዳደር መካከል ያለው ስስ መስመር ተፍቋላ! እንዲህ ሆኖ ታዲያ ፈገግ ማለት ወይም ዘና ማለት ከየት ይምጣ!… ትልቅ ወንበር ላይ መቀመጥ ‘ለማስተዳደር’ እንጂ ‘ለመግዛት’ እንዳልሆነ እውቀቱን ይግለጽላቸውማ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አቴዝ ብቻውን ለምንድነው የመጣው! አሀ…ባህርንም እንፈልጋታለና! የእሷ…
Read 3763 times
Published in
ባህል
“--የምር ግን፣ እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ህመሙ እንደይከብድ እያሾፍንም፣ ባስ ሲል ‘እያቧለትንም’ ክብደቱን ልናቃልለው የምንሞክረው የምግብ ፍጆታዎች ዋጋ ነገር እየዋለ እያደረ፣ የት እንደሚያደርሰን ለመገመት እንኳን ያስቸግራል፡፡ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ ያው ዛሬ ዋዜማ ላይ ነን፡፡ መልካም ዋዜማ ያድርግልንማ! እንግዲህ እንደሌላው ጊዜ…
Read 2936 times
Published in
ባህል
“--በእውቀት ላይ እውቀት ተጎናጽፈዋል፡፡ በዚያ ላይ የኢህአዴግን ጓዳ ጎድጓዳ ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ ያካበቱትን ትምህርትና ልምድ በቁርጠኝነት ወደ ተግባር ከቀየሩ ኢትዮጵያን ለመቀየር ምን ይሳንዎታል፤ ምንም፡፡ ያስታውሱ፤ ከእርስዎ የሚጠበቀው የላቀ መዋቅራዊ ለውጥ ነው፡፡ በቃ !--” ኧረ እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን አበቃዎት! አቶ ለማ…
Read 6142 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ዶሮ ሰርቆ ሊናዘዝ አንድ ቄስ ዘንድ ይሄዳል፡፡ተናዛዥ፡— ከአንድ ግቢ የሆነች ዶሮ ሰርቄያለሁ፡፡ቄስ፡— ይሄ ትልቅ ስሀተት ነው፡፡ተናዛዥ፡— እርሶ ዶሮዋን ይቀበሉኛል?ቄስ፡— በምንም አይነት አልቀበልህም፡፡ ይልቅ ለሰረቅኸው ሰው መልስለት፡፡ተናዛዥ፡— ግን ለእሱ ዶሮህን ውሰድ ብለው አልቀበልም አለኝ፡፡ቄስ፡— እንግዲያው ለራስህ አድርገው፡፡ተናዛዥ፡— አመሰግናለሁ…
Read 2856 times
Published in
ባህል
(ሦስት ጎረቤታሞች ቡና ላይ ተገናኝተዋል፡፡) እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አገሩ ሁሉ ጀበና ቡና ሆነና በየመንደራችን ቡና መጠራራት ቀረ እንዴ! ለነገሩ የበፊት አይነት የቡና ስርአት እየቀረ ነው፡፡ በር እየተንኳኳ “እትዬ እከሊት፣ እማዬ ኑ ቡና ጠጡ ብላለች፣” ማለት እየቀረ ነው፡፡ ካለም ያው አቦል ይጠጣና…
Read 9373 times
Published in
ባህል