ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እምጥ ይግቡ ስምጥ ያላወቅነው፣ በፊት የ‘አደባባይ ፊት’ የሚባሉ አይነት የነበሩ ሰዎች አሉ አይደል…ግዴላችሁም፣ ምን አለ በሉኝ ዘንድሮ ምሰው ከገቡበት ጉድጓድ ምስው ወጥተው ብቅ ሳይሉ አይቀሩም፡፡ ከየትም ይሁን ከየት ብቻ ብቅ ብለው ሳንጠራቸው “እዚህ ነኝ” የሚሉን ይመስለኛል፡፡፡ አሀ…የ“ፉርሽ ባትሉኝ…” ዘመን…
Read 4918 times
Published in
ባህል
ዙምራ እና እኔ (የመጨረሻው ክፍል) ከትንሿ የኤግዚቢሽን አዳራሽ ተቀምጨ ዙምራን ስጠብቅ ብዙ ጥያቄዎች በህሊናዬ ተመላልሰዋል፡፡ ዕውን በህጻንነቴ የአዋቂ አብራሄ - ህሊና /Enlightenment/ ነበረኝ ያለው ልጅ ከወሎ ጐጃም ጐንደር ሄዶ ማስተማር የፈለገው? ፈጣሪ አስመልክቶት ነውን ወይስ የአእምሮው ፍጥረት ነው አስተሳሰቡን የሰረፀበት?…
Read 4413 times
Published in
ባህል
ሴት የወንድ ሥራ ብትሠራ ያባቷ ሥራ ነው፡፡ ወንድ የሴትን ሥራ ቢሠራ የእናቱ ሥራ ነው!! የጠብ ምንጭን ማስወገድ ሌላው ጉዳይ ነው፡፡ ጠብን አስወግደን ምድራዊ ገነትን ፈጥረን መሄድ አለብን (በማህል ልጁዋ መጣና እሱን እስክትሸኝ ታገስኩ፡፡) በተለይ በ80 ዓ.ም ደርግና ኢህአዴግ ተፋጠው ባሉበት…
Read 3017 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለመውሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ፡፡ በዛ ሰሞን አንድ ወዳጃችን አንድ ዝግጅት ላይ የሆነች ሴት ትጠራዋለች፡፡ ሴትዮ ስላላወቃት ለጊዜው ግራ ይገባዋል፡፡ ከዛ ትዝ ሲለው በደንብ የሚያውቃት ሴት ነች፡፡ አራት አምስት ዓመታት ገደማ አይቷት አያውቅም። “ወደ ፎርቲው እየተንደረደረች ነበር፡፡ አሁን…
Read 3620 times
Published in
ባህል
(ከተወካይ አሊያም የዙምራ ወራሽ፤ ነው ብዬ ካሰብኩት ከኑሩ ጋር ስለዙምራ የምናደርገው ውይይት ላይ ነበር ያለፈው የጉዞ ማስታወሻዬ የተቋረጠው ከዛው ልቀጥል)“ስለ ዙምራ እስቲ ንገረኝ?”“ዙምራ፤ ገና በልጅነቱ … ‘እያንዳንዱን ነገር እኔ እማየው ከተፈጥሮ ሥዕል ነው፡፡ ከዛ ተነስቼ ነው ሚዛኑን የማየው፡፡ አብዛኛውን ከወላጆቼ…
Read 3909 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ ልደቱ ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁማ!እንግዲህ የበዓል ሰሞን አይደል… ያው ያለው “ፏ!” ይላል የሌለው “ዷ!” ይላል፡፡ ቂ…ቂ…ቂየምር ግን…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… ይቺን ስሙኝማ…እሷዬዋ የዓመት ፈቃድ ነገር ወጣችና ሰው ሳያያት ከረምረም ብላ ትመጣለች፡፡ እናላችሁ… ስትመጣ ‘የቅቤ ቅል’ መስላ፣ ተመችቷት…
Read 18741 times
Published in
ባህል