ዜና
Saturday, 28 August 2021 12:42
“በምስራቅ ወለጋ፡ የነዋሪዎችን ደኅንነት ለማረጋገጥ የአካባቢው የፀጥታ ኃይል ሊጠናከር ይገባል”
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮምያ ክልል፣ ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ጊዳ ኪራሙ ወረዳ ነሃሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. በአካባቢው ተሰማርተው የነበሩ የፀጥታ ኃይሎች ወደ ሌላ አካባቢ መንቀሳቀሳቸውን ተከትሎ፣ ነሃሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. የ”ኦነግ ሸኔ” ናቸው በተባሉ ታጣቂዎች በአካባቢው ነዋሪዎች…
Read 722 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ ዘንድሮ በታሪክ ከፍተኛውን የውጪ ምንዛሬ አግኝታለች በኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ በተካገሄደው የባለ ልዩ ጣዕም ቡናዎች ውድድር (Cup of Excellence) 39 ቡናዎች አሸናፊ ሆነው ተሸለሙ። ሽልማቱ ሀሙስ አመሻሽ ላይ በስካይላይት ሆቴል የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን በተገኙበት ተካሂዷል። በሽልማት ስነ-ስርዓቱም በተጠናቀቀው…
Read 767 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 August 2021 12:35
የኢዜማ ከፍተኛ አመራሮች በአፋርና አማራ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች ጎብኙ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ከፍተኛ አመራሮች በአፋርና አማራ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎችና አካባቢዎች ጎብኙ፡፡ በአፋር ክልል በኩል ጉብኝት ያደረጉት አመራሮች ሰመራ ከተማ በመገኘት ከክልሉ አደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም ከክልሉ ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊዎች ጋር በክልሉ ያሉ…
Read 877 times
Published in
ዜና
እናትና አባት ከእነልጅ ልጆቻቸው በጎርፍ ተወስደዋል - ደራሽ ውሃው የአስር ዓመቷን ታዳጊ ከአባቷ እቅፍ ነጥቆ ወስዷታል - ጎርፉ መንትያ ወንድማማቾችን ነጥሏል፣ የቤት ሰራተኛዋን ከእነታቀፈችው ህፃን ለሞት ዳርጓል (ሪፖርታዥ)- ማክሰኞ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም። ዕለቱ ለመካኒሣው መካነኢየሱስ ሴሚናሪያ መንደር ነዋሪዎች…
Read 10232 times
Published in
ዜና
በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ደም አፋሳሽ ጦርነት እንዲያበቃ እንዲሁም ሃላፊነት የማይሰማቸው አለማቀፍ መገናኛ ብዙሀን ጦርነቱን የሚያባብሱ የተዛቡ መረጃዎች ከማቅረብ እንዲታቀቡ የሩሲያ የወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጥሪ አቀረቡ የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በበኩላቸው ሁለቱም ወገኖች ጦርነቱን በአፋጣን እንዲያቆሙ አሳስበዋል፡፡የሩሲያ…
Read 10399 times
Published in
ዜና
በትግራይ የተፈጠረው ጦርነት ያስከተላቸው ሰብአዊ ቀውሶች የተራዘመ ጊዜ ችግር ሆነው ሊቆዩ እንደሚችሉ ያስገነዘበው የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፣ ጦርነቱ በአማራና አፋር ክልልም በመቶ ሺዎችን አፈናቅሎ ለእርዳታ ጠባቂነት ዳርጓል ብሏል።በትግራይ ክልል ካሉ አጠቃላይ 5.2 ሚሊዮን ያህል ተረጅዎች ውስጥ 4 መቶ…
Read 10083 times
Published in
ዜና