ዜና
በአጭር ጊዜ የሚታየኝ ተስፋ የለምበ2003 አጣሁት የምለው ነገር የለም በግሌ፡፡ በአገሪቱ ግን የታጡ ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ በደቡብ እና በደቡብ ምስራቅ የአገሪቱ ክፍሎች ድርቁ እና ረሀቡ እጅግ ተስፋፍቶ መሄዱ ያሳዝናል፡፡ መንግሥት ድርብ አሀዝ እድገት አምጥቻለሁ በሚልበት ሰዓት ይሄን ነገር መቋቋም አለመቻሉን…
Read 4369 times
Published in
ዜና
በዓመት 380ሺ ብር የሚከፈልባቸው ት/ቤቶች አሉ ዘንድሮ ሁሉም ት/ቤቶች ከ10% እስከ 105% የክፍያ ጭማሪ አድርገዋል ትዮጵያውያን ተማሪዎችን የማይቀበሉ ት/ቤቶችም አሉ ወላጆች ልጆቻቸውን ከግል ት/ቤቶች እያስወጡ ነው በአዲስአበባከተማውስጥባሉየግል ትምህርትቤቶችዘንድሮከወትሮየተለየጭማሪተደርጓል፡፡አብዛኛዎቹየግልና የኮሚዩኒቲ የሚደርስ ጭማሪ አድርገዋል፡፡ bኢንተርናሽናል ትምህርት ቤቶች የሚማሩ የውጭ አገር ዜጐች ከኢትዮጵያውያኑ…
Read 4966 times
Published in
ዜና
Saturday, 03 September 2011 11:52
በሊቢያ ጥቃት የደረሰባት ኢትዮጵያዊት በእንግሊዝ እንድትታከም ጥረት እየተደረገ ነው
Written by አበባየሁ ገበያው
መንግስት ልጃቸውን እንዳየሳክምላቸው እናት ተማፅነዋል በሊቢያው ፕሬዚዳንት ሙአመር ጋዳፊ ልጅ ቤት ውስጥ በሞግዚትነት ስትሰራ በነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ወጣት ሸዋዬ ሞላ ላይ የደረሰውን አስከፊ የአካል ጉዳት ይፋ ያደረጉት የሲ ኤን ጋዜጠኞች ነበሩ፡፡ የ30 ዓመቷ ሸዋዬ የጋዳፊ ልጅ በሆነው ሃኒባል ጋዳፊ ቤት ለአንድ…
Read 5318 times
Published in
ዜና
ጋዳፊ አሁንም እየዛቱ ነው - አይጦችንና ከሃዲዎችን እንግደላቸው በማለትአማፂዎቹ በቦርሳ ውስጥ የምትገባና 2 ኪሎ የማትመዝን ሄሊኮፕተር ተጠቅመዋልጋዳፊ ከቤተመንግስት ስር 4 ሚ. ሰዎችን አመት ሙሉ የሚቀልብ ምግብ አከማችተዋልተማርከዋል የተባሉት የጋዳፊ ልጆች እስካሁን የት እንዳሉ አይታወቅምሲአይኤ እና የእንግሊዝ የስለላ ድርጅት በየፊናቸው ሊቢያ…
Read 6031 times
Published in
ዜና
አንዲት የ19 ዓመት ወጣት ሞታለች • እናቴ ከመቃብር በመላዕክት ታጅባ አርጋለች • ሦስት ልጆቿን በመንፈስ ቅዱስ ወለድኳቸው ትላለች፤ ባሏም ተስማምቷል • ህፃናትን ለሦስት ቀናት፤ አዋቂዎችን ለስምንት ቀናትስታፆም ነበር ..የሥላሴ መንፈስ በእኔ ላይ አድሯል፤ ከእግዚአብሔር የተላክሁ ማርያም ነኝ.. በሚል ድንኳን በመኖሪያ…
Read 10903 times
Published in
ዜና
ከሁለት ዓመት በፊት በተጀመረውና ሊጠናቀቅ በተቃረበው የኢትዮጵያን አይዶል ውድድር ለአምስቱ ምርጥ ተፎካካሪዎች የሚደረገው ውድድር ይካሄዳል፡፡ ውድድሩ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል፡፡በአስሩ የኢትዮጵያን አይዶል ምርጦች መካከል የሚካሄደው ውድድር አምስቱን ምርጦች ለመለየት የሚያስችልና ከፍተኛ ፉክክር የሚጠበቅበት እንደሆነ የኢትዮጵያን አይዶል ፕሮግራም አዘጋጅና…
Read 4825 times
Published in
ዜና