ዜና

Rate this item
(10 votes)
በኢትዮጵያ መንግስት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁት ድርጅቶች አንዱ የሆነው የ“ግንቦት ሰባት” አመራሮች ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፤ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን ለማውረድ ለሚያደርጉት ሁለገብ ትግል ከኤርትራ መንግስት የጦር መሣሪያ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ሰሞኑን ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡…
Rate this item
(2 votes)
የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ባለፈው ረቡዕ ለሦስት ሰዓታት በፖሊስ ጣቢያ ታስረው መፈታታቸው ተገለፀ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ፤ ፓርቲው ነገ ያካሂዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳ እንዲያደርጉ ካሰማራቸው አባላት ጋር በተያያዘ ታስረው እንደነበር ታውቋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ የሰላማዊ ሰልፍ ቅስቅሳ ሲያደርጉ የነበሩ…
Rate this item
(2 votes)
ችግሩን ለመፍታት ከኮርፖሬሽኑ ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል በኢንዱስትሪው ዘርፍ ተፅዕኖ ካሳረፉት ምክንያቶች ውስጥ አንዱ የሀይል መቆራረጥ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ አብተው ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ ሀሙስ ረፋድ ላይ በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሶስት አመቱን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አፈፃፀም አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ…
Rate this item
(3 votes)
1.5 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሽልማት ተዘጋጅቷል ዋና ጽ/ቤቱን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው አፍሪካ ሊደርሺፕ አካዳሚ፤ በንግድ ሥራ ፈጠራ ውድድር ለሚሳተፉ አፍሪካውያን ወጣቶች 1.5 ሚ.ብር የሚጠጋ ሽልማት ያዘጋጀ ሲሆን ኢትዮጵያውያን ወጣቶችም በውድድሩ መሳተፍ እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉት…
Rate this item
(4 votes)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ አርክቴክቸር ህንፃ ግንባታ እና ከተማ ልማት ኢንስቲትዩት ተማሪዎች፣ የጀርመኑ ዊመር ዩኒቨርስቲና በደቡብ ሱዳን ጁባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ትብብር በአስር ቀን ውስጥ የተገጣጠመ ባለ አንድ ፎቅ ህንፃ ዛሬ ለእይታ ይቀርባል፡፡ የህንፃው የመጀመሪያው ወለል የኮንክሪት ምሰሶና የብሎኬት ግድግዳ ያለው…
Rate this item
(1 Vote)
የ600 ሺህ ብር ቴሌቪዥን ለገበያ አቅርቧል አለምአቀፉ የደቡብ ኮሪያ የኤሌክትሮኒክስ ኩባንያ ኤልጂ፣ ከሜትሮ ፒኤልሲ ጋር በመተባበር በመኪና ባትሪ የሚሰራ ቴሌቪዥን ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ በስፋት እንደሚያቀርብም ተገልጿል፡፡ በከተማችን ሁለትና ሶስት ቀን እየጠፋ ለሚመጣው የመብራት ችግር መፍትሔ ይሰጣል፣ መብራት…