ዜና
በግል መጽሄቶች ላይ የቀረበውን ጥናት ተቃውሟል መንግስት የኢትዮ- ሱዳን ድንበር ጉዳይን ለህዝብ ግልፅ እንዲያደርግ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት አና ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በጻፈው ደብደቤ መጠየቁን አስታውቆ፣ በጉዳዩ ላይ ከአዲስ አበባ ህዝብ ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዙን ገለጸ፡፡…
Read 3462 times
Published in
ዜና
የአገሪቱን ፓርቲዎች ለውይይት ጋብዟል በሀገራችን የሚገኙትን በርካታ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በማሠባሠብ ሁለት ጠንካራ ጐራዎች ለመፍጠር ማቀዱን የገለፀው “መግባባት፣ አንድነትና ሠላም ማህበር” (ሰላም) በዛሬው እለት በሚያደርገው ስብሰባ ይሄን ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ገለፀ፡፡ ማህበሩ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ…
Read 2367 times
Published in
ዜና
ሚዲያዎች ሙስናን በብቃት እያጋለጡ አይደለም ተባለ ሚዲያዎች ሙስናን በብቃት እያጋለጡ አይደለም ተባለ የፊንላንድ ጋዜጠኞችና የፓርላማ አባላት ከኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ ከእንባ ጠባቂ እና ከፀረ ሙስና ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የሰብአዊ መብት አያያዝ፣ የምርጫ ጉዳይ የፀረ ሙስናን እንቅስቃሴ በተመለከተ…
Read 1637 times
Published in
ዜና
ለኮንስትራክሽን ግብአት የሚውለው ድንጋይ ዋጋ በእጥፍ መጨመሩን በተለያዩ የኮንስትራክሽን ስራ የተሰማሩ መሀንዲሶችና ባለሀብቶች ገለፁ፡፡ በፊት በ2 እና 3 ብር ይገዛ የነበረው ድንጋይ፤ በአሁኑ ሰአት በእጥፍ ጨምሮ 5 እና 6 ብር ገብቷል ብለዋል። በተለያዩ የኮንስትራክሽን ሳይቶች ተዟዙረን ያነጋገርናቸው መሀንዲሶችና ባለሀብቶች እንደገለፁት፣…
Read 2655 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 January 2014 15:59
የአ/አበባ ሀ/ስብከት የመዋቅርና አሠራር ለውጥ ተቃዋሚዎች ገዳማቱንና አድባራቱን አይወክሉም
Written by Administrator
• ‹‹ሓላፊነትና ተጠያቂነት ያለበት አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን ለመዘርጋት የተረቀቀው ሕግ ወደ ኋላ አይመለስም፤ መሥመሩን አይለቅም›› /ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ/ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ለመዋቅርና አሠራር ለውጥ በባለሞያ ያካሔደውን የአደረጃጀትና የአሠራር ጥናት እንቃወማለን የሚሉ ውስን አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች አይወክሉንም…
Read 3398 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 January 2014 15:57
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ እና የኢትዮጵያ ምህዳር ጋዜጣ አዘጋጆች ለውሣኔ ተቀጠሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በህገመንግስቱ ላይ ህዝብን ለአመጽ በማነሳሳት፣ የህዝብን ሃሳብ በማናወጥ እና “ጨፍጫፊ” በማለት የመንግስትን መልካም ስሙን በማጥፋት የተከሰሰው የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በመከላከያ ማስረጃነት ያቀረበው የቢቢሲ ዶክመንተሪ ፊልም፣ የቢቢሲ ስለመሆኑ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲል ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ለውሣኔ ቀጥሯል፡፡ ተከሳሹ ከምርጫ…
Read 4215 times
Published in
ዜና