ዜና

Rate this item
(11 votes)
በግል መጽሄቶች ላይ የቀረበውን ጥናት ተቃውሟል መንግስት የኢትዮ- ሱዳን ድንበር ጉዳይን ለህዝብ ግልፅ እንዲያደርግ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት አና ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በጻፈው ደብደቤ መጠየቁን አስታውቆ፣ በጉዳዩ ላይ ከአዲስ አበባ ህዝብ ጋር ለመወያየት ቀጠሮ መያዙን ገለጸ፡፡…
Rate this item
(5 votes)
የአገሪቱን ፓርቲዎች ለውይይት ጋብዟል በሀገራችን የሚገኙትን በርካታ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በማሠባሠብ ሁለት ጠንካራ ጐራዎች ለመፍጠር ማቀዱን የገለፀው “መግባባት፣ አንድነትና ሠላም ማህበር” (ሰላም) በዛሬው እለት በሚያደርገው ስብሰባ ይሄን ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ገለፀ፡፡ ማህበሩ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ…
Rate this item
(1 Vote)
ሚዲያዎች ሙስናን በብቃት እያጋለጡ አይደለም ተባለ ሚዲያዎች ሙስናን በብቃት እያጋለጡ አይደለም ተባለ የፊንላንድ ጋዜጠኞችና የፓርላማ አባላት ከኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ ከእንባ ጠባቂ እና ከፀረ ሙስና ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የሰብአዊ መብት አያያዝ፣ የምርጫ ጉዳይ የፀረ ሙስናን እንቅስቃሴ በተመለከተ…
Rate this item
(1 Vote)
ለኮንስትራክሽን ግብአት የሚውለው ድንጋይ ዋጋ በእጥፍ መጨመሩን በተለያዩ የኮንስትራክሽን ስራ የተሰማሩ መሀንዲሶችና ባለሀብቶች ገለፁ፡፡ በፊት በ2 እና 3 ብር ይገዛ የነበረው ድንጋይ፤ በአሁኑ ሰአት በእጥፍ ጨምሮ 5 እና 6 ብር ገብቷል ብለዋል። በተለያዩ የኮንስትራክሽን ሳይቶች ተዟዙረን ያነጋገርናቸው መሀንዲሶችና ባለሀብቶች እንደገለፁት፣…
Rate this item
(14 votes)
• ‹‹ሓላፊነትና ተጠያቂነት ያለበት አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን ለመዘርጋት የተረቀቀው ሕግ ወደ ኋላ አይመለስም፤ መሥመሩን አይለቅም›› /ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ/ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ለመዋቅርና አሠራር ለውጥ በባለሞያ ያካሔደውን የአደረጃጀትና የአሠራር ጥናት እንቃወማለን የሚሉ ውስን አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች አይወክሉንም…
Rate this item
(12 votes)
በህገመንግስቱ ላይ ህዝብን ለአመጽ በማነሳሳት፣ የህዝብን ሃሳብ በማናወጥ እና “ጨፍጫፊ” በማለት የመንግስትን መልካም ስሙን በማጥፋት የተከሰሰው የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በመከላከያ ማስረጃነት ያቀረበው የቢቢሲ ዶክመንተሪ ፊልም፣ የቢቢሲ ስለመሆኑ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲል ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ለውሣኔ ቀጥሯል፡፡ ተከሳሹ ከምርጫ…