ዜና
Saturday, 27 February 2016 11:19
“ለፍ/ቤት ያዘጋጀነው የፅሁፍ ምላሽ በማረሚያ ቤት ታገደብን” - ተከሳሾች
Written by አለማየሁ አንበሴ
“ለፍ/ቤት የሚያቀርቡትን ፅሁፍ ማረሚያ ቤት ሳንሱር ማድረግ አይችልም” - ፍ/ቤት በሽብር ክስ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ በአቃቤ ህግ ለቀረበብን የሰነድ ማስረጃ ያዘጋጀነው የፅሁፍ ምላሽ በማረሚያ ቤት ታገደብን ሲሉ ለፍ/ቤት አመለከቱ፡፡ ከእስር የተለቀቁት አቶ ሃብታሙ አያሌው ምላሻቸውን በፅሁፍ አቅርበዋል፡፡ በሽብር…
Read 2081 times
Published in
ዜና
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ በተደጋጋሚ ጠይቀዋል የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍሊፕ ሃሞንድ በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ በማሳደግ ላይ ትኩረት ያደረገ ጉብኝት ለማድረግ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ከትናንት በስቲያ በድረ-ገጹ አስታወቀ፡፡ባለስልጣናቱ…
Read 4683 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 February 2016 11:15
በሻሸመኔ፣ በተወላጅነት ሰበብ የተከሰተው ችግር እንዲታረም ፓርቲዎቹ ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሻሸመኔ አካባቢ “የኦሮሞ ተወላጅ”፣ “የወላይታ ተወላጅ” በሚል የተከሰተው ግጭትና ጥቃት እንዳሳዘናቸው የገለፁ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች፤ በሰላምና በፍቅር አብሮ የመኖር ባህል መቀጠል እንዳለበት አሳሰቡ፡፡ የወላይታ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባርና የመላ ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ በሻሸመኔና በአጂ አካባቢ በተከሰተው ግጭት፤ በርካታ…
Read 3639 times
Published in
ዜና
100 ሚ. ብር የሚፈጅ ሁለገብ ህንፃ ለመገንባት አቅዷል የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር በአዲስ አበባ ሲኤምሲ አካባቢ 3ሺ ካሬ ሜትር ቦታ ከመንግስት እንደተሰጠው አስታወቀ፡፡ ከንጉሡ ጊዜ ጀምሮ ማህበሩ በተለያየ መልኩ የመሬት ጥያቄውን ሲያቀርብ እንደነበር ያስታወሱት የማህበሩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙሴ ያዕቆብ፤ አሁን የዘመናት…
Read 3291 times
Published in
ዜና
በአርሲና በምዕራብ ሃረርጌ ሰሞኑን በተነሳው ግጭት በርካታ ሰዎች እንደሞቱና እንደቆሰሉ የተገለፁ ሲሆን፤ የእርሻ ማዕከላትና የተለያዩ ንብረቶች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ በአምቦ ከተማም ከትናንት በስቲያ በተቃውሞ ት/ቤቶች ተዘግተው መዋላቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ በከተማዋ በሚገኘው እስር ቤት ትናንት ቃጠሎ ተነስቶ እስረኞች እንደወጡ ገልፀዋል፡፡ ቀደም…
Read 13230 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 February 2016 09:23
ኢትዮጵያና ኬንያ ለሶማሊያ ሰላም አስከባሪ ሂሊኮፕተሮችን ሊሰጡ ነው
Written by Administrator
ኢትዮጵያና ኬንያ በሶማሊያ የተሰማራው የአፍሪካ ህብረት ጦር (አሚሶም) ከአልሻባብ ጋር የሚያደርገውን ውጊያ ለማገዝ፣ የጦር ሂሊኮፕተሮችን ሊሰጡ ነው ሲል የኬንያው ዘ ስታር ትናንት ዘገበ፡፡አሚሶም የአልሻባብ ታጣቂዎችን ለመደምሰስ በሚያደርገው ውጊያ፣ ተጨማሪ የጦር መሳሪያዎች አስፈላጊ ሆነው በመገኘታቸው፣ አገራቱ ሄሊኮፕተሮችን ለማቅረብ መፍቀዳቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡…
Read 3101 times
Published in
ዜና