ዜና
ለቀጣይ ምርጫ ከወዲሁ ውይይት መጀመር አለበት ብሏል የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ለሁሉም የሀገሪቱ የፖለቲካ ሃይሎች በትብብር አብሮ የመስራት ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ለቀጣይ ምርጫ ዝግጅትም ከወዲሁ ውይይት ሊጀመር ይገባል ብሏል፡፡ ፓርቲው ከተመሠረተ ጀምሮ እስካሁን የተጓዘበትን ሂደትና የወደፊት አቅጣጫ ያመላከተበትንና ራሱን…
Read 4064 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በጐርፍ ምክንያት ከ130ሺህ በላይ ዜጐች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው የተገለፀ ሲሆን በሰው፣ በእንስሳትና በሰብል ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሪፖርት ጠቁሟል፡፡ የጐርፍ አደጋው በዋናነት የተከሰተው በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በሶማሌና ጋምቤላ ክልሎች…
Read 887 times
Published in
ዜና
Thursday, 20 August 2020 10:38
በሻሸመኔ በጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
Written by Administrator
በሻሸመኔ ከተማ የውስጥ ለውስጥ የጸጥታ ስራን በማከወን ላይ በነበሩ ጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ። ዛሬ ከጠዋቱ አንድ ሰአት ተኩል አካባቢ በሻሸመኔ ከተማ 01 ወይም አዋሾ ቀበሌ አካባቢ የጸጥታ ሀይሎች አካባቢያዊ ቅኝት ሲያደርጉ…
Read 8318 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በፀረ ሰላም ሀይሎች ተጠርቶ የነበረው ሰልፍና አድማ በህዝቡና በፀጥታ አካላት ተሳትፎ መክሸፉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።የአሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፤ በውስጥና በውጭ ፀረ ሰላም…
Read 10653 times
Published in
ዜና
የፌደራል አቃቤ ህግ የነበሩት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፤ የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ ነው የምክትል ከንቲባነት ሹመቱን ያፀደቀው። ቀደም ሲል በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ሃላፊነቶችና የአዳማ ከንቲባ በመሆን ያገለገሉት ወ/ሮ…
Read 10217 times
Published in
ዜና
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት 10 ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚሁ መሰረት፦ 1. ዶ/ር ቀንዓ ያደታ- የመከላከያ ሚኒስትር 2. ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቴዎስ- ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 3. ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር 4. ኢንጂነር ታከለ ኡማ- የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር 5.…
Read 10567 times
Published in
ዜና