Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 31 December 2011 12:10

“እፎይ” ፊልም ዛሬ ማታ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በወይዘሪት የትናየት ባህሩ ተፅፎ የተዘጋጀው “እፎይ” አስቂኝ የፍቅር ፊልም ዛሬ ማታ በዓለም ሲኒማ እንዲሁም ነገ በሌሎች የአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች፣ ለገና (የልደት በዓል) ደግሞ በድሬዳዋ እና ሌሎች ከተሞች ይመረቃል፡፡ አዳዲስ ወጣት ተዋንያን በተለይ ቤተልሄም ከፍያለው፣ጴጥሮስ ከበደና አበበ ማሞ በዋናነት በሚተውኑበት…
Rate this item
(0 votes)
በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች በተለይ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚያወጣቸው መጣጥፎቹ የሚታወቀው አበባየሁ ለገሠ “ቅርጫት ያጡ ፍሬዎች” በሚል ርእስ አዲስ የግጥም መጽሐፍ ለንበብ አበቃ፡፡ 89 አጫጭር እና ረዣዥም ግጥሞችን ያካተተው ባለ 100 ገፅ መፅሐፍ ዋጋ በሃገር ውስጥ 25 ብር ሲሆን በውጭ ሀገራት…
Saturday, 31 December 2011 12:06

“የነፃነት ሜዳ” ማክሰኞ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ነዋሪነቱን በአሜሪካ ባደረገው አሸናፊ ዋቅቶላ ተዘጋጅቶ ለንባብ የበቃው “የነፃነት ሜዳ - የቧልትና የመከራ ወጐች” የተሰኘ መፅሃፍ የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በአ.አ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡መፅሃፉ “ጣፋጭ ልጅነት”፣ “የለውጥ አውሎ ነፋስ”፣ “የጨለሙ ቀናት” እና “የማያልፍ የለም”…
Rate this item
(2 votes)
በታዋቂው ደራሲ በክቡር ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ ስም የተሰየመው የቋንቋ፣ የባህል፣ የታሪክና የምርምር ተቋም ሰሞኑን ተመሰረተ፡፡ በጐጃም ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስር የተቋቋመው የክቡር ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ የቋንቋ፣ የባህል፣ የታሪክና የምርምር ተቋም በሙዚቃ፣ በቲያትር፣ በስነ ፅሁፍ፣ በስዕልና ቅርፃ ቅርፅ፣ በፊልም፣ በባህልና በታሪክ…
Saturday, 31 December 2011 11:59

የጐልደን ግሎብ እጩዎች ታወቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዘንድሮ ለሚካሄደው ለ69ኛው የጐልደን ግሎብ ሽልማት የተመረጡ እጩዎች ሰሞኑን ይፋ የተደረጉ ሲሆን ለ84ኛ የኦስካር አዋርድ እጩዎችን ለመምረጥ ድምጽ የመስጠት ስነስርዓት መጀመሩ ተገለፀ፡፡ከሦስት ሳምንት በኋላ በሚካሄደው 69ኛው የጎልደን ግሎብ ሽልማት የሚፎካከሩ ዕጩዎች ሰሞኑን የታወቁ ሲሆን “ዘ አርቲስት” የተሰኘው ፊልም ለ6 የሽልማት…
Rate this item
(0 votes)
በተጠናቀቀው የ2011 የፈረንጆች አመት የሆሊውድ ፊልሞች ገቢ ከዓምናው በ1 ቢሊዮን ዶላር የቀነሰ ቢሆንም በ2012 ለእይታ ይበቃሉ ተብለው በሚጠበቁ በርካታ ፊልሞች የሆሊውድ ገበያ እንደሚደራ ተገለፀ፡፡ በአዲሱ የፈረንጆች አመት 27 የምርጥ ፊልሞች ተከታይ ክፍሎች፤11 ምርጥ የአኒሜሽን ፊልሞች፤ ከ29 በላይ የኮሜዲ ፊልሞች በ3ዲ…