ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 20 November 2016 00:00
ንጉሥ ሆኖ ሳይከሳ የሚሰናበት የለም የዐረቦች ተረትና ምሳሌ የዐረቦች ተረትና ምሳሌ
Written by Administrator
ከአንድ ጋዜጣ ያገኘነው ተረት የሚከተለውን ይመስላል፡- ተረቱ በተለያየ አገር የሚነገር ቢሆንም በዚህ መልኩ የተነገረው እኛ ጋ ነው፡፡ እንደሚያመች አድርገን አቅርበነዋል፡፡ እነሆ፡-ከዕለታት አንድ ቀን ጅብና ቀበሮ ቤት ፍለጋ ይሄዳሉ፡፡ ጅብ ትልቅ ቤት ሲያገኝ፣ ቀበሮዋ ብዙ ቀዳዳዎች ያሉት ትንሽ ቤት አገኘች፡፡ ቀበሮዋም፤…
Read 8163 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 13 November 2016 00:00
‹‹መልካም መልካሙን ሥራ፤ ሠይጣን ይፈር!›› ‹‹Do good and shame the devil›› ሼክስፒር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መሀንዲስ፣ አንድ የፊዚክስ ባለሙያ እና አንድ ጠበቃ አንድ ቦታ ተቀምጠው ቃለ መጠይቅ እየጠበቁ ነበር፡፡ ቃለ-መጠይቁ ለአንድ መሥሪያ ቤት በዋና ኃላፊነት ለመቀጠር ነበር፡፡ በመጀመሪያ ቃለ-መጠይቁ የተደረገለት ለመሐንዲሱ ነበር፡፡ ‹‹ሥራዎ ምንድነው?›› ተብሎ ተጠየቀ፡፡ ‹‹መሐንዲስ ነኝ›› አለ፡፡ ‹‹የት የት…
Read 8832 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Tuesday, 08 November 2016 13:55
“ልጄ፤ አዲስ ፀጉር አበቀልኩ” “እዛው ቆዳህ ላይ?” “አዎ ልጄ፤ ባታውቀው ነው እንጂ ቆዳዬ’ኮ ሰፊ ነው”
Written by Administrator
አንድ የኢራኖች ተረት የሚከተለውን ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ብዙ ጫጩት የምትፈለፍል አንዲት ዶሮ ነበረች፡፡ የዶሮዋ ባለቤት አንድ ቀን፣ “የምትወልጂውን ጫጩት እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ” አላት፡፡ ዶሮዋም፤“ምኑን ነው ስለ ጫጩቱ ማወቅ የፈለግኸው?” ብላ ግልፅ እንዲያደርግላት ጠየቀችው፡፡ ባለቤትየውም፤ “ወንድ ይሁን ሴት? ለእርባታ የሚሆን ወይስ…
Read 4426 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 30 October 2016 00:00
“ወዳጄ፤ ለመሆኑ ብሣና ይሸብታል ወይ?” ብሎ ቢጠይቀው፣ “ለዛፍ ሁሉ ያስተማረ ማን ሆነና ነው” አለው
Written by Administrator
በሩሲያ የሚነገር አንድ ተረት አለ፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የውሃ ክፍል ኃላፊ ሁለት የበታች ሰራተኞቻቸውን ይጠሩና፤ “ያስጠራኋችሁ አንድ አጣዳፊ ሥራ ስላለ ነው” ይላሉ፡፡ “ምንድን ነው ጌታዬ? እኛ ሥራውን ለመፈፀም ዝግጁ ነን” ይላሉ ሠራተኞቹ፡፡ አለቅየውም፤“በጣም ጥሩ፡፡ ነገ ሹፌራችን ወደሚያሳያችሁ ቦታ ትሄዱና አንዳችሁ…
Read 5430 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የቻይና ንጉስ፤ አማካሪ የሚሆነው ሁነኛ ሰው ይፈልግና አንድ አዋቂ ሊቅ አለና ወደ እሱ እንዲሄዱ፣ እንዲያሳምኑትና እንዲያመጡት ብልህ ባለሟሎችን ይልካቸዋል፡፡ ያ አዋቂ ሰው በአንድ ኃይቅ ዳርቻ ነው የሚኖረው፡፡ የንጉሡ ባለሟሎች ወደ አዋቂው ሰፈር ሄዱ፡፡ አዋቂውን ሰው አገኙትና፤…
Read 5888 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ የአጫጭር ተረቶች ስብስብ ውስጥ የሚከተለው ተረት ይገኝበታል፡፡ በአንድ ድርጅት ውስጥ ከዕለታት በአንድ ቀን አስገራሚ ሁኔታ ይከሰታል፡፡ ሰራተኞቹ እስከ ምሳ ሰዓት ድረስ ስራቸውን ሲያከናውኑ ቆይተው ለምሳ ይወጣሉ፡፡ ምሳ በልተው የተመለሱት ሁሉም አንድ ላይ አልነበረም፡፡ ከምሳ በኋላ ቡናና ሻይ የሚጠጡት ዘገዩ።…
Read 6031 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ