ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንዲት ቀበጥ ልጅ ከእናቷና ከሴት አያቷ ጋር አብራ ትኖር ነበር፡፡ ከቀበጥነቷም በላይ የሥራ ዳተኝነቷ አስቸጋሪ ነበር፡፡እናትና አያት ይወያያሉ፡-አያት - እንደው የዚችን ልጅ ነገር ምን ብናደርግ ይሻላል?እናት - እረ እኔም ከዛሬ ነገ እጠይቅሻለሁ እያልኩ ስፈራ ስቸርኮ ነው የቆየሁት፡፡…
Read 5128 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 08 December 2014 14:24
ከሞትና ከህይወት የቱን ትመርጣለህ? ቢሉት፤ ሲያስብ ዘገየ የወላይታ ተረት
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት እጅግ በጣም ክፉ ሚስት የነበረችው ገበሬ ነበረ፣ ይባላል፡፡ ይህች ሚስቱ ማታ ከእርሻ ተመልሶ፣ ሞተር ቀንበሩን ሰቅሎ ገና እፎይ ሳይል እንዲህ ትለዋለች - “መጣህ፤ በል ምግቡን አሙቀው”“እሺ የእኔ እመቤት” ብሎ ፍቅሩን ጭምር ገልፆላት፣ወጡን ምድጃ ላይ ይጥዳል፡፡ “በል…
Read 4687 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በድሮ ጊዜ አንድ አንቱ የተባሉ አገረ ገዢ በየክፍለ ሀገሩ እየተዘዋወሩ ህዝቡን እየሰበሰቡ ያነጋግሩ ነበር ይባላል፡፡ አብረዋቸው አዋጅ ገላጮች ነበሩ፡፡ አዋጅ ገላጮቹ በታወጁ አዋጆች ላይ ጥያቄ ቢነሳ የሚያብራሩ የሚገልጡ ናቸው፡፡ ህዝብ ከተሰባሰበ በኋላ፣ ባለሟሉ ይነሳና “የአገራችን ህዝብ ሆይ! አገረ ገዢው እዚህ…
Read 4188 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 November 2014 12:04
ወሬ ሲበዛ ጭቃ ከግድግዳ ተፍረክርኮ ይወድቃል፡፡ ሙቀጫም ለጭፈራ ይነሳል፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ከብዙ ዓመታት በፊት ሰዎች እንደ ዛሬ ሳይሰለጥኑ በፊት፤ በአንዲት ትንሽ ከተማ አንድ እንደ ተዓምር የሚቆጠር ነገር ተፈጸመ፡፡ አንድ ቀንድ ያለው ጉጉት በአቅራቢያው ከሚገኘው ጫካ መጥቶ ከአንድ ሰው ግቢ ከሚገኝ የእህልና የከብት መኖ፣ እንዲሁም ጥራጥሬ መጋዘን ውስጥ ይገባል፡፡…
Read 5202 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሽማግሌ አባት የመሞቻው ጊዜ ደርሶ ኖሮ ልጁን ወደ አልጋው እንዲመጣ ይጠራዋል፡፡ ልጁም ይጠጋውና፤“አባቴ ሆይ ምን ላድርግልህ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡አባትየውም፤“ልጄ ሆይ! እንግዲህ የመሞቻዬ ጊዜ ደርሷል፡፡ ነገር ግን አንተን ምድር ላይ ጥዬህ ስሄድ ምንም ያጠራቀምኩልህ ጥሪት ስለሌለ ትቸገራለህ ብዬ…
Read 6236 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 08 November 2014 11:00
የኛ ቤት ጠማማነት እኛን ይጨርሳል፤ አለ እንጨት ኑሶ ጌለይ ኑነ ውርሴስ ጌስ ምተይ - የወላይታ ተረት
Written by Administrator
አንዳንድ ታሪክ ጊዜው እጅግ ሲርቅ ተረት ይሆናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ ሮማዊ ጀግና ወታደር ነበር ይባላል፡፡ አያሌ ጦርነቶችን በአሸናፊነት ተወጥቷል፡፡ አብዛኛውን ህይወቱን በጦር ሜዳ ስላሳለፈ በአካል የሚያውቀው ሰው የለም፡፡ ዝናው ግን በሰፊው ይወራል፡፡አንድ ጊዜ ታዲያ አጠቃላይ ምርጫ በሀገሪቱ ሲካሄድ ያ ጀግና…
Read 4645 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ