ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሚያሚ ለሚባለው ጋዜጣ፣ የቀብር ሥነስርዓት ክፍል ስልክ ተደወለ አሉ፡፡ደዋይዋ ሴት ናት፡፡ “የአንድን ሰው የህይወት ታሪክ በመቃብሩ ላይ ፅፎ ለመቅረፅ ምን ያህል ይፈጃል?” አለች ሴትዮዋ፡፡ የጋዜጣው ሠራተኛ በትህትና፤ “ለአንድ ቃል አምስት ዶላር ያስፈልጋል እመቤት”“ጥሩ” አለችና ሴትዮዋ ከጥቂት ጊዜ…
Read 7392 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ዓመት በዓል ወቅት፣ አንድ አባት ልጁን ይዞ ወደ አንድ ሆቴል ቤት ጎራ ይላል፡፡ ለልጁ ለስላሳ ለሱ ነጭ አረቄ አዞ መጠጣት ይጀምራል፡፡ ያን አረቄ በላይ በላዩ ሲጨማምርበት ወደ ሞቅታው ተጠጋ፡፡ አረቄውን ልትቀዱለት የምትመላለሰው ቆንጆ ሴት እየተሞናደለችና ሽንጧን…
Read 6302 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት የአዕምሮ ህመምተኞች የእንቁጣጣሽ ምግብ ሊበሉ በገበታ ዙሪያ ሆነው ይጨዋወታሉ፡፡ አንደኛው - አንድ ዕንቁላል ነው ያለው ማን ይብላት?ሁለተኛው - ሁለት ላይ ማካፈል ነዋ በቃ አንደኛው - ማን ይከፍለዋል?ሁለተኛው - ወይ እኔ ወይ አንተ ነና አንደኛው - እኔ…
Read 4461 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አንበሳ እያረጀ መጣ፡፡ ከሰፈር ወጥቶ ወደ ሌላ ጫካ መሄድ አቃተው፡፡ ልጆቹም ሆኑ ሚስቱ ብዙ ትኩረት የሚሰጡት ዓይነት አልሆኑም፡፡ ሲያረጁ አይበጁ እንዲሉ ሆኗል፡፡ ከዕለት ዕለት እየዛለ፣ እንደ ልብ መራመድም እያቃተው ሄደ፡፡ አንድ ቀን ልጆቹን ጠርቶ፤“ልጆቼ! እኔ እናንተን ለማሳደግ በየጫካው ተንከራትቻለሁ፡፡…
Read 5014 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪክ ካልተደጋገመ ሰሚ አያገኝም፡፡ የሚከተለው እንደዚያ ነው፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጋብሮቮ ወደ ሩቅ መንደር ሄዶ ሲመለስ ብርቱካን ይዞ መጣ፡፡ የመንደሩ ሰዎች “ብርቱካን ስጠን”፣ “ስጠን” እያሉ አስቸገሩት፡፡ጋብሮቮው እንዲህ አላቸው፡-“የሰፈሬ ህዝብ ሆይ! የእኔን በጣት የምትቆጠር ብርቱካን ከምትለምኑ ለምን ከዋናው ቦታ ሄዳችሁ…
Read 6297 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአባ ባሕርይ መዝሙር /3/ በግጥም መልክ በግዕዝ ቋንቋ የፃፉት የሚከተለው ምሣሌ ይገኝበታል፡፡ እንዳመቸ አቅርበነዋል፡፡ በአንድ ዘመን እንዲህ ሆነ፡፡ አንድ ሰው በመንገድ እየሄደ ሳለ፣ በድንገት ከየት መጣ ሳይባል አንድ አውራሪስ ከተፍ አለበት፡፡ ሰውዬው እግሬ አውጪኝ ብሎ ፈፋውን ጉድባውን እየዘለለ፣ ጫካውን እያቋረጠ…
Read 4356 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ