ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን መልኩ ወደ ቁራ የሚሄድ አንድ ጥቁርና ነጭ ዥጉርጉር ወፍ በአንድ ጫካ ውስጥ ይኖር ነበረ፡፡ በእርሻ ማሳው ውስጥ የሚያማምሩ ነጫጭ እርግቦች እየተመገቡ፣ ብር ትር እያሉ ሲጫወቱ አየ፡፡ ከወፋፍርነታቸው መልካም ተመግበው እንደኖሩ ያስታውቃሉ፡፡ የገላቸውና የላባቸው ንጣት ዐይን ይስባል፡፡ ያ…
Read 6331 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሐኪም በሽተኛውን ሊጠይቅ ወደ በሽተኛው ክፍል ይሄዳል፡፡ ሐኪም፡ “እንደምናደርክ ወዳጄ?”በሽተኛ፡“ደህና ዶክተር፤ አንተስ ደህና አደርክ?”ሐኪም፤ “እኔ ደህና አድሬአለሁ፡፡ ለመሆኑ ህመምህ እንዴት ነው?”“በጣም ያልበኛል እንጂ ደህና ነኝ”ሐኪም፤ “ይሄ ጥሩ የመዳን ምልክት ነው፤ አይዞህ” አለውና ሄደ፡፡ በሶስተኛው ቀን ሐኪሙ…
Read 8295 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 April 2016 10:26
እወድሃለሁ እያለ የሚጠላ፣ እፆማለሁ እያለ የሚበላ፣ እሰጣለሁ እያለ የሚነሳ፣ እነዚህን አምላክ ይጠላ (የትግሪኛ ተረት)
Written by Administrator
አንድ አርሶ አደር በአጥር ግቢው ውስጥ አንድ የፍሬ ዛፍ ነበረው፡፡ ሆኖም ይሄ ዛፍ ፍሬ አላፈራም፡፡ ስለዚህም አርሶ አደሩ፣“አንተ ዛፍ፤ስንት ዓመት ሙሉ ደጃፌ ቆመህ አንዲት ፍሬ እንኳን ሰጥተኸኝ አታውቅም፡፡ አሁን መቆረጫህ ሰዓት ደርሷል - ተዘጋጅ!” አለው፡፡በዛፉ ላይ በየቅርንጫፉ ውስጥ የሚኖሩና በጥላው…
Read 6652 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 09 April 2016 09:58
“አባቴ፤ ብዙ መንገድ አለ በየቱ እንሂድ?” – “ባልተሄደበት እንሂድ” የህንዶች አባባል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አይጥና አንድ እንቁራሪት በቀጠሮ ይገናኛሉ፡፡ አይጥ፤ “እመት እንቁራሪት፤ አንዳንዴ ከውሃ ወጥተሽ መሬት ላይ ፀሐይ ስትሞቂ ሳይሽ ‘ምነው ከዚች ጋር ጓደኝነት ብንጀምር?’ እያልኩ ልቤ ስፍስፍ ይላል፡፡”እንቁራሪትም፤ “ሆድ ለሆድ የመነጋገር ነገር ጠፍቶን ነው እንጂ እኔም እኮ ባየሁሽ ቁጥር…
Read 6848 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ በረት ውስጥ አንድ አውራ ዶሮና አህያ ይኖሩ ነበረ። አህያው ለአውራ ዶሮው፤ “ስማ አያ አውራዶሮ፤ መቼም እኔና አንተ የረዥም ጊዜ ወዳጆች ነን፡፡ ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥመን እንዳንከዳዳ” አውራ ዶሮም፤ “ይሄንን ነገር…
Read 6381 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዕምሮውን ነካ ያደርገዋል የሚባል ሰው ቀን በጠራራ ፀሐይ ወደ አንድ የስልክ እንጨት (ምሰሶ) ይሄዳል፡፡ ከዚያም እንደ ስልከኛ ምሰሶው ላይ እግሩን አጠላልፎ መውጣት ይጀምራል፡፡ ሰው ምን ሊያደርግ ነው እያለ ዙሪያውን መክበብ ጀመረ፡፡ ዙሪያውን የከበበውን ሰው ያየ መንገደኛ…
Read 13126 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ