ርዕሰ አንቀፅ
አንድ እጅግ ጉረኛ ሰው ነበር፡፡ ድንገት ይመጣና ‹‹አሥራ ስድስት ቀበሮዎች አግኝቼ አንድ ላይ፣ በአንድ ጥይት ሰፋኋቸው! በጣም አስገራሚ ገድል ነው የፈፀምኩት›› አለ፡፡ ‹‹እንዴት ሊሆን ቻለ?›› አሉት፡፡ ‹‹እንዴ?! የዚያን ጊዜ ተዓምር በቃላት አይፈታም›› ማሰብ ይጠይቃል፡፡ እንደው ላይ ላዩን አይተን ብቻ በመሀይም…
Read 10026 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በመናገር ብቻ ያሰቡትን ሁሉ መፍጠር፣ ቅንጣት ላባ በማወዛወዝ ብቻ ያሻቸውን ማድረግ፣ የሚመኙትንም መሆን የሚቻልበት ተዓምረኛ ዓለም ውስጥ ነው አሉ፡፡ መቼም፣ ሁሉም የምትሃት ዓለም ሰው፣ አንድ አይነት አይደለም፡፡ የናት ሆድ ዥጉርጉር ይባል የለ፡፡ እናማ አንዷ ታዳጊ የተዓምር ዓለም ልጃገረድ፣ ያልተለመደ ነገር…
Read 7566 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ ደጋ እየኖረ ነበር፡፡ አንድ ቀን ቆላ ገበያ ወረደ፡፡ ሲመለስ ብዙ ብር ይዞ መጣ፡፡ የሳር ቤት ጣራውን ቀይሮ ቆርቆሮ አስመታ፡፡ አጣና፡፡ የጐዳደለውን አጥሩን አጥብቆ ዙሪያውን አሳጠረ፡፡ መሬቱን በሊሾ ሲሚንቶ አስለሰነ፡፡ በጣም አሳመረው፡፡ ይህንን ያየ የጐረቤቱ ገበሬ…
Read 9605 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ሁሉ ተሰባስበው፤ “እንዴት ነው ነገሩ? የምንበላው ጠፋ፡፡ ሁሉም የሚታደን እንስሳ እየሸሸ ጐረቤት አገር ገባ፡፡ ተጨማሪ እንዳንፈልግ ጫካውም ሥራ ፈትቶ ይገኛል፡፡ ስለዚህ ጥረን ተጣጥረን ለረዥም ጊዜ የሚያገለግለንን ምግብ ገዝተን ማከማቸት አለብን፡፡ ለዚህ ገበያ ስምሪት የሚላክ ተወካይ…
Read 9350 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(በዶ.ር ኤርሲዶ ሌንደቦ የተዘጋጀውና፣ “ኑሮMap” የተሰኘው የለውጥ መፅሐፍ ውስጥ ከሰፈረ ታሪክ አንዱን ነቅሰን እንድንመለከት ወደድን፡፡ ከዓመታት በፊት የአገራችንን ችግር የተነበየና መፍትሔውንም ያሳየ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡)የኮንስትራክሽን ኩባንያውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደገ የመጣ ወጣት መሃንዲስ፤ ኩባንያውን ይበልጥ የሚያሳድጉ ሶስት ፕሮጀክቶችን በኮንትራት ተረክቦ…
Read 9288 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አባት እና እናት ልጃቸውን ይድሩና ልጃቸው “ሙሽሪት ልመጂ” ተብላ ባሏ ቤት ከርማ፣ እናት አባቷን ለመጠየቅ ወደ ወላጆቿ ቤት ትመጣለች፡፡ ከዚያም ከእናቷ ጋር የሴት - የሴት ነገር ትጫወታለች፡፡ እናት - አንቺ ልጅ ልጅ - እመት እማዬ እናት - እንደው ዝም ዝም…
Read 7525 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ