ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ፤ አዳኖች ጫካው ውስጥ ሁለት ወዳሉ ድቦች ያገኛሉ። አንደኛው አዳኝ ፈጥኖ ወደ አንድ ዛፍ ላይ ወጣ። ሁለተኛው ድብ መንገዱ ላይ ተዝለፍልፎ ወደቀ።ድቡ ጠጋ ብሎ አሸተተው፡፡ አሸተተውና ትቶት ሄደ፡፡ዛፍ ላይ የወጣው ጓደኛው ወርዶ ወደ ወደቀው ጓደኛው መጣና፤ “ለመሆኑ…
Read 13280 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን በርካታ ጅቦች የተራቡና የሚበላ ነገር ለማግኘት ዞር ዞር ሲሉ፣ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን ገደል ወድቆ ገብቶ አገኙ። እርቧቸዋልና አንደኛው፡- “እጅግ እድለኞች ነን። ልክ በሰዓቱ የተገኘ መና ነው። ከሰማይ የተላከልን ጸጋ ነው።” ሁለተኛውን፡- “ዘለን እንግባና ዝሆኑን እንቀራመተው” አለ።ሶስተኛው፡-…
Read 13551 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 March 2021 12:07
“አሁን የት ይገኛል ቢፈልጉ ዞሮ መስማት ከማይፈልግ የባሰ ደንቆሮ” - ከበደ ሚካኤል
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን ጠዋት አንድ አዝማሪ ለሚስቱ እንዲህ ይላታል፡- “ማታ በህልሜ መልአከ ሞት መጥቶ እዳ ከሜዳ አለብህ ሲለኝ አደረ።” ሚስቲቱም “ይሄማ ባላጠፋኸው ጥፋት ቅጣት ይጠብቅሃል ማለቱ ነው። ስለዚህ አርፈህ እቤትህ ተቀምጠህ ይሄን ቀን ብታሳልፈው ይሻላል” አለችው። ባልም፡- “ባላጠፋሁት ጥፋት ማን…
Read 13630 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከክርስቶስ ልደት በፊት በሶስተኛው ክፍለ ዘመን የነበረ ኩንግ ሲ የተባለ አንድ ንጉስ በቻይና ይኖር ነበር፡፡ ንጉስ አሳ በጣም ይወድ የነበረ መሪ ነበር ይባላል፡፡ የአገሩ ህዝብ በሞላ አሳ ይገዛና እጅ መንሻ ያቀርብለታል፡፡ንጉሱ ኩንግ ሲዩ ግን ስጦታውን አልቀበልም፤ ይላል፡፡ይህንን ያየው ታናሽ ወንድሙ…
Read 13070 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና የወፍ ዘር ነኝ። ያንተ ችሎታ አንድ ብቻ ነው። እኔን ግን እስቲ…
Read 9929 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የቻይና ተረት አለ።አንዲት ዝይ (Goose) ሣር ቅጠል ባለበት ቦታ ስትለቃቅም አንድ ፈረስ ከጎኗ ሲግጥ ትመለከታለች። ወደሱ ጠጋ ብላ ኩራት ባለበት ቅላጼ፡- “እንደምታውቀው እኔ በጣም የተከበርኩና ፍጹም የሆንኩ የዶሮና የወፍ ዘር ነኝ። ያንተ ችሎታ አንድ ብቻ ነው። እኔን ግን እስቲ…
Read 1794 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ