ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(6 votes)
ሁለት ወዳጆች በመንገድ ሲሄዱ አንድ አሮጌ ግድግዳ ላይ የተሰቀለ አንድ ያረጀ የሚመስል ስዕል ያያሉ። ሁለቱም ስዕል አድናቂዎች ነን ይሉ ነበርና ወደዚያ ስዕል ተጠግተው ቆመው ያስተውሉ ጀመር።አንደኛው - “እንዴት ግሩም አድርጎ ስሎታል! እንደዚህ ያለ የጀምበር ጥልቂያ ስዕል (sun-set) እስከዛሬ አይቼ አላውቅም”…
Rate this item
(2 votes)
አጼ በካፋ አንድ በጣም የሚወዱት ለማዳ በግ እንደነበራቸው ይነገራል። በጉ ቀላዋጭ ስለነበር እንዳይቸገር ተብሎ አዋጅ ወጣለት። አዋጁም በደረሰበት ያሻውን እንዲበላ የሚያዝ ሲሆን፤ ያ ካልተደረገለት ግን ማንም ቢሆን ቅጣት እንደሚጠብቀው ይገልጻል። ሰው ግን ተማረረ። በጉ ማን አለብኝ ብሎ የተሰጣ ስጥ፣ ለወፍጮ…
Saturday, 08 April 2023 19:37

ሳህሉ ቢጠፋ አብረን በላን

Written by
Rate this item
(4 votes)
ከእለታት አንድ ቀን አንድ አንበሳ፣ አንድ ነብር፣ አንድ ጅብ እና አንድ አህያ ችግር ገጥመዋቸው ተሰባስበው ሁኔታውን ለመገምገም ይቀመጣሉ፡፡ የውይይታቸው ርዕስ ‹‹አገሩን ለምን ድርቅ መታው? ዝናብ ለምን አቆመ? ምግብስ ለምን እጥረት ገጠመን?›› የሚል ነበር፡፡ በተደጋጋሚ፤ ‹‹እንዲህ እየተሰቃየን እስከ መቼ እንቆያለን? ያለ…
Rate this item
(2 votes)
 አንድ ጠና ያሉ አዛውንት የስጋ አምሮታቸውን ሊወጡ አንድ ስጋ ቤት ገብዋል። መቼም ስጋ መጀመሪያ በአይን ነውና የሚበላው፣ማተር ማተር አደረጉት የተሰቀለውን ስጋ።ሽንጡ ጮማ ነው። ከመቶ ሻማ አምፖል ስር ይቅለጠለጣል። ዳቢቱ ይገላምጣል። ሻኛው ያለተልታል። አዛውንቱ፤”አንድ ኪሎ ቆንጆ አድርገህ ለጥብስ!” አሉና ወደ ጓዳ…
Rate this item
(8 votes)
ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡፡ አንድ የጫማ ዕደሳ ሥራ ላይ የተሠማራ ጫማ ሰፊ፣ ገበያ አልመጣ ብሎት ይቸገራል፡፡ ስለዚህ ጫማ የማደስ ሥራውን ይተውና;፤.”.መድኃኒት አዋቂ ነኝ.. “ ብሎ የህክምና ሥራ ላይ ይሠማራል፡፡ “..ከማናቸውም በመርዝ ከሚመጡ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ መድኃኒቶች በቅናሽ ዋጋ…
Rate this item
(7 votes)
ህንዶች እንዲህ የሚል ተረት አላቸው።አንድ ጊዜ አሞራዎችና ቁራዎች ስምምነት ላይ ደረሱ አሉ። ስምምነታቸውም ከጫካ የሚያገኙትን ማንኛውንም ነገር እኩል ሊካፈሉ ነው።አንድ ቀን በአዳኞች ተመትቶ ቆስሎ መነቃነቅ የማይችል አንድ ቀበሮ ዛፍ ሥር ተኝቶ ያገኛሉ። በዙሪያው ተሰበሰቡ።ቁራዎቹ፡- “ከወገቡ በላይ ያለው የቀበሮ ገላ ክፍል…
Page 6 of 72