ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 10 May 2015 15:15
አይሠግሩም ተብሎ ፈረስና በቅሎ አይሮጡም ተብሎ ፈረስና በቅሎ እንዲያው በጥላቻ፤ ትመረጥ ይሆናል ኤሊ ለኮርቻ!! (አገርኛ አባባል)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አውራዶሮና ሚስቱ በአንድ ቄስ የእህል መጋዘን አጠገብ ሲጓዙ አውራዶሮው አንድ ባቄላ አግኝቶ ሲውጥ፤ አነቀውና፤ ውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ሆነ፡፡ ሚስቲቱ ዶሮ የምታደርገው ብታጣ ውሃ ፍለጋ ወደ ወንዝ ወረደች፡፡ “ወንዝ ሆይ! እባክህ ባለቤቴ ባቄላ አንቆት፣ መተንፈስ አቅቶት…
Read 4634 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን፤ ማለትም - መዝሩጥን፣ ማንሾሊላን፣ ድብልብልን እና ጣፊጦን ይዞ በለሊት መንገድ ይሄዳል፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት አንዲት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ ይሄኔ አባት ጅብ፤ “ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት!…
Read 5477 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አያዩት ግፍ የለ፤ አይሰሙት ጉድ የለ!ካራ በዕርግብ አንገት፣ ለዕርድ እየሳለ“ሠይጣን ሰለጠነ”፣ በደም ተኳኳለ!!!ሌላነት(Otherness) የሚሉት አዲስ ሾተል አለው ፀረ-ሰው ለመሆን፣ ማልዶ የሞረደው፡፡“ዕወቁኝ” ነው የሚል፣ ይህ የገዳይ ቢላሌላም ቋንቋ የለው፣ ወትሮም ለሰው- በላ፡፡ (ይሄን በላዔ-ሰብ፣ ማነው ስሙ? አትበሉስሙን መጥራት ለሱ፣ ነውና እኩይ…
Read 4963 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ኢጣሊያዊ የማፊያ መሪ (የዘራፊ፣ የመንታፊና ገዳይ ቡድን መሪ) መሞቻው ጊዜ ደርሶ ኖሮ የልጅ ልጁን ጠራው፡፡ ከዚያም፤ “የልጅ ልጄ ያስጠራሁህ ለዋዛ አይደለም፡፡ በደንብ አዳምጠኝ”“እሺ አያቴ፡፡ ምን ልትለኝ ፈልገሃል?”“እንግዲህ መሞቻዬ ተቃርቧል”“አያቴ፣ ለምን እንዲህ ትላለህ?” “በጣም ደህና እኮ ነህ?”…
Read 5660 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Tuesday, 14 April 2015 08:01
“ለሰው እንተርፋለን እንኳን ለራሳችን…” (አገራዊ መፈክር) “ሳይተርፋት አበድራ ሳትቀበል ሞተች!” (አገራዊ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዋቂና አንድ አላዋቂ በመንገድ ላይ እየተጓዙ ሳለ አንድ አውራዶሮ አጥር ላይ ሆኖ ሲጮህ ያያሉ፡፡ ይሄኔ አላዋቂው፤ “ይሄ አውራ ዶሮ እዚህ መሬት ላይ ሲጮህ‘ኮ እመንግስተ - ሰማይም ልክ ይሄንኑ የሚመስል አውራ ዶሮ በዚሁ ሰዓት ይጮሃል” ይላል፡፡ አዋቂው…
Read 5139 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባላገር አንድ የማያውቀው ጫካ አቋርጦ ወደ መንገዱ ሊወጣ ሲጓዝ፤ አንድ የንጉሥ ልጅ በፈረስ ሆኖ ሲንሸራሸር ባላገሩን ያገኘዋል፡፡ ባላገሩ እጅ አልነሳም ልዑሉን፡፡ አልተሸቆጠቆጠም፡፡ ልዑሉ በጣም ገረመው፡፡ በአገሩ ደንብ ንጉሥን አክብሮ ለጥ ብሎ እጅ መንሳት ነበረበት፡፡ ባያውቅ ነው…
Read 4991 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ